የአመራሮችና የባለሙያዎች ቅንጅትና የስራ ትጋት ለድርጅቱን አፈጻጸም ውጤታማነት ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ
የማዕከላዊና የምዕራብ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች አስር ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና 2017 የኮርፖሬት ዕቅድ ግምገማ ተካሄደ
20/05/2024
ኢኢግልድ በስትራቴጂክ ዕቅዱና በአሰራር መመሪያዎች ረቂቅ ላይ ሲያካሂድ የነበረውን ግምገማ አጠናቀቀ
13/05/2024
ኢኢግልድ ስትራቴጂክ ዕቅዱና ሌሎችም የአሰራር ስርዓቶቹን እየገመገመ ይገኛል
10/05/2024
ኢኢግልድ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ ተሳተፈ
09/05/2024
ኢኢግልድ 10ኛው አገር ዓቀፍ የሕብረት ሥራ ማሕበራት ኤግዚቢሽንና ባዛር ተሳተፈ
15/02/2024
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኢኢግልድ ጉብኝት አካሄዱ
29/01/2024
የአመራሮችና የባለሙያዎች ቅንጅትና የስራ ትጋት ለድርጅቱን አፈጻጸም ውጤታማነት ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ
17/01/2024
ማስታወቂያ
27/11/2023
የምግብ ዘይት በቫይታሚን ለማበልጸግ የሚያስፈልገውን የፕሪሚክስ አቅርቦትን አስመልክቶ የወጣ ማስታወቂያ
06/11/2023
ኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ገመገመ
06/11/2023
ማስታወቂያ
25/10/2023
ኢኢግልድ የ4.2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አበረከተ
17/10/2023
ኢኢግልድ የ16.5 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ
14/09/2023
ኢኢግልድ የዲስትሪክቶችን የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ ዓመት ዕቅድ ግምገማ አካሄደ
23/08/2023
የኢኢግልድ ሥራ አመራር ቦርድ አባላት በግንባታ ላይ የሚገኙና ግንባታቸው የተጠናቀቁ ፕሮክቶችን ጎበኙ
31/07/2023
ኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አካሄዱ
27/07/2023
የኢኢግልድ ሴት ሠራተኞች ፎረም ተመሰረተ
20/07/2023
ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
11/04/2023
ኢኢግልድ ለ33 የድርጅቱ ባለሙያዎች የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ልማትና ትግበራ ስልጠና ሠጠ
23/03/2023
ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ ፕሮጀክቶች ግንባታ ገብኝት ተካሄደ
18/01/2023
አመራሮችና ባለሙያዎች ድርጅቱ ያቀዳቸውን ግቦች ውጤታማ ለማድረግ በቅንጅትና በትጋት ሊሰሩ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ ክብርት ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ከጥር 4 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት በቢሾፍቱ ከተማ የድርጅቱ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማጠናቀቂያ ላይ አስታወቁ፡፡
አያይዘውም ድርጅቱ በንግዱ ዘርፍ ያለውን የረጅም ዓመት ተሳትፎ የካበተ የአመራሮችና የባለሙያዎች ልምድና አቅም እንዲሁም በመላ አገሪቱ የሚገኙ ከ80 በላይ የሽያጭ ቅርንጫፎቻችንን ተደራሽነት በማቀናጀት አጥጋቢ ውጤት ማምጣት እንደሚቻልም አሳስበዋል፡፡
በተለይም ድርጅቱ የተሰማራበትን አምራች ኢንዱስትሪዎችን በግብዓት አቅርቦት የመደገፍና በሸቀጦች አቅርቦት ገበያውን ለማረጋጋት እየሰራ ካለው ተግባራት አንጻር መንግስት ለድርጅቱ እየሰጠ ያለውን የሥራ ማስፈጻሚያ ካፒታል ድጋፍ እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም የድርጅቱ አመራሮችና ባለሙያዎች ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ በግምገማው ማጠናቀቂያ ላይ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ባመላከቱበት ወቅት ተገልጿል፡፡
የድርጅቱ የበላይና መካከለኛ አመራሮች እንዲሁም የቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች ለሶስት ቀናት የውይይትና የግምገማ መድረክ በኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶች ግዢ፣ ሽያጭ፣አቅርቦትና ስርጭት አፈጻጸም፣ የድርጅቱን አሠራር ለማዘመን እየተተገበሩ የሚገኙ ቴክኖሎጂዎች ትግበራና ተግዳሮቶች፣ የገበያ ጥናትና የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ፣ የድርጅቱ ሀብትና ንብረት አስተዳደር ፣ እንዲሁም ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገባ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ተደርጎ ውይይት ግምገማ ተካሂዶ የጋራ መግብብት ላይ ተደርሷል፡፡