ኢኢግልድ ላገኘው የ2016 በጀት ዓመት ስኬታማ አፈጻጸም ለአመራሮቹና ሠራተኞቹ እውቅና ሰጠ

26/08/2024

ኢኢግልድ የአቢሲኒያ ኢንዱስትሪዎች ሽልማት ከፍተኛ ተሸላሚ ሆነ

22/07/2024

የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ አስተዳደርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሃላፊዎች የችግኝ ተከላ አካሄዱ

20/07/2024

የማዕከላዊና የምዕራብ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች አስር ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና 2017 የኮርፖሬት ዕቅድ ግምገማ ተካሄደ

20/05/2024

ኢኢግልድ በስትራቴጂክ ዕቅዱና በአሰራር መመሪያዎች ረቂቅ ላይ ሲያካሂድ የነበረውን ግምገማ አጠናቀቀ

13/05/2024

ኢኢግልድ ስትራቴጂክ ዕቅዱና ሌሎችም የአሰራር ስርዓቶቹን እየገመገመ ይገኛል

10/05/2024

ኢኢግልድ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ ተሳተፈ

09/05/2024

ኢኢግልድ 10ኛው አገር ዓቀፍ የሕብረት ሥራ ማሕበራት ኤግዚቢሽንና ባዛር ተሳተፈ

15/02/2024

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኢኢግልድ ጉብኝት አካሄዱ

29/01/2024

የአመራሮችና የባለሙያዎች ቅንጅትና የስራ ትጋት ለድርጅቱን አፈጻጸም ውጤታማነት ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ

17/01/2024

ማስታወቂያ

27/11/2023

የምግብ ዘይት በቫይታሚን ለማበልጸግ የሚያስፈልገውን የፕሪሚክስ አቅርቦትን አስመልክቶ የወጣ ማስታወቂያ

06/11/2023

ኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ገመገመ

06/11/2023

ማስታወቂያ

25/10/2023

ኢኢግልድ የ4.2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አበረከተ

17/10/2023

ኢኢግልድ የ16.5 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ

14/09/2023

ኢኢግልድ የዲስትሪክቶችን የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ ዓመት ዕቅድ ግምገማ አካሄደ

23/08/2023

የኢኢግልድ ሥራ አመራር ቦርድ አባላት በግንባታ ላይ የሚገኙና ግንባታቸው የተጠናቀቁ ፕሮክቶችን ጎበኙ

31/07/2023

ኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አካሄዱ

27/07/2023

የኢኢግልድ ሴት ሠራተኞች ፎረም ተመሰረተ

20/07/2023

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 42 results.

የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ አስተዳደርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሃላፊዎች የችግኝ ተከላ አካሄዱ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ አስተዳደርና ተጠሪ ተቋማት ሐምሌ 13 ቀን 2016 . በሞጆ ሀዋሳ ክፍያ መንገድ ዳርቻ በሚገኙ ስፍራዎች 2016 አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኝ ተከላ አካሄዱ፡፡

የአካባቢውን አስተዳደር ጨምሮ 13 የልማት ድርጅቶች አመራሮችና ሠራተኞች በተሳተፉበትና የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ በሚል መሪ ቃል የተለያዩ ዝርያ ያላቸው ዕዕዋት ችግኞች የተተከሉ ሲሆን የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በተባባሪነት ተሳትፏል፡፡

የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ኃይለሚካኤል መርሃ ግብሩን ሲያስጀምሩ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር ከዘርፈ ብዙ ሁኔታዎች ጋር በቀጥታ የሚገናኝና ሰፊ ሀገራዊ ፋይዳ እንዳለው ገልጸው፣ ይህም የአርቆ ማሰብ ውጤት እንደሆነ አመልክተዋል፡፡

ይህ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ቀደም ባሉት ዓመታት ሲተገበር እንደነበርና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደግሞ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅትን ጨምሮ የመንግስት የልማት ድርጅቶችን በተደራጀ ሁኔታ በማቀናቀጀት የኮርፖሬት ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ በማድረግ እየተከናወነ ይገኛል፡፡

በዚህ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 6000 የሚደርሱ የተለያዩ ዝርያ ያላቸው ዕዕዋት ችግኞች ተተክለዋል፡፡