ኢኢግልድ ላገኘው የ2016 በጀት ዓመት ስኬታማ አፈጻጸም ለአመራሮቹና ሠራተኞቹ እውቅና ሰጠ

26/08/2024

ኢኢግልድ የአቢሲኒያ ኢንዱስትሪዎች ሽልማት ከፍተኛ ተሸላሚ ሆነ

22/07/2024

የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ አስተዳደርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሃላፊዎች የችግኝ ተከላ አካሄዱ

20/07/2024

የማዕከላዊና የምዕራብ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች አስር ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና 2017 የኮርፖሬት ዕቅድ ግምገማ ተካሄደ

20/05/2024

ኢኢግልድ በስትራቴጂክ ዕቅዱና በአሰራር መመሪያዎች ረቂቅ ላይ ሲያካሂድ የነበረውን ግምገማ አጠናቀቀ

13/05/2024

ኢኢግልድ ስትራቴጂክ ዕቅዱና ሌሎችም የአሰራር ስርዓቶቹን እየገመገመ ይገኛል

10/05/2024

ኢኢግልድ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ ተሳተፈ

09/05/2024

ኢኢግልድ 10ኛው አገር ዓቀፍ የሕብረት ሥራ ማሕበራት ኤግዚቢሽንና ባዛር ተሳተፈ

15/02/2024

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኢኢግልድ ጉብኝት አካሄዱ

29/01/2024

የአመራሮችና የባለሙያዎች ቅንጅትና የስራ ትጋት ለድርጅቱን አፈጻጸም ውጤታማነት ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ

17/01/2024

ማስታወቂያ

27/11/2023

የምግብ ዘይት በቫይታሚን ለማበልጸግ የሚያስፈልገውን የፕሪሚክስ አቅርቦትን አስመልክቶ የወጣ ማስታወቂያ

06/11/2023

ኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ገመገመ

06/11/2023

ማስታወቂያ

25/10/2023

ኢኢግልድ የ4.2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አበረከተ

17/10/2023

ኢኢግልድ የ16.5 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ

14/09/2023

ኢኢግልድ የዲስትሪክቶችን የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ ዓመት ዕቅድ ግምገማ አካሄደ

23/08/2023

የኢኢግልድ ሥራ አመራር ቦርድ አባላት በግንባታ ላይ የሚገኙና ግንባታቸው የተጠናቀቁ ፕሮክቶችን ጎበኙ

31/07/2023

ኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አካሄዱ

27/07/2023

የኢኢግልድ ሴት ሠራተኞች ፎረም ተመሰረተ

20/07/2023

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 42 results.

ኢኢግልድ የአቢሲኒያ ኢንዱስትሪዎች ሽልማት ከፍተኛ ተሸላሚ ሆነ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአቢሲኒያ የሽልማት ድርጅት በኢንዱስትሪ ዘርፍ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ኢንዱስትሪዎች፣ ድርጅቶችና ኩባንያዎች ለመሸለም ሐምሌ 14 ቀን 2016 . በኢንተር ላግዠሪ ሆቴል በተዘጋጀው የእውቅና ስነ ስርዓት ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ሆነ፡፡

በዝግጅቱ የዕለቱ የክብር እንግዳ፣ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዘዳንትና የአቢሲኒያ ሽልማት ድርጅት የበላይ ጠባቂ / ሙላቱ ተሾመ ሽልማቱን ሰጥተዋል፡፡

ሽልማቱን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ / የሺመቤት ነጋሽ የተረከቡ ሲሆን ድርጅቱ በኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶች አቅርቦትና ስርጭት ለዓመታት በሰጠው አገልግሎት እንዲሁም ጥራትንና ደንበኞችን ማዕከል በማድረግ ላከናወናቸው ተግባራት ሽልማቱ እንደተሰጠው ተገልጿል፡፡

በሽልማቱ ሥነ ስርዓት ላይ የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ድርጅቱን ውጤታማ ለማድረግ በሰጡት ጠንካራ አመራር የወርቅ ሜዳልያ፣ ኒሻንና ሰርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል፡፡ በተያያዘም 12 መካከለኛ አመራሮች፣ የቅርንጫፍ ሃላፊዎችና ቡድን መሪዎች ሜዳልያና ሰርተፍኬት የተሰጠ ሲሆን እንደተቋም በወርቅ ደረጃ ድርጅቱ ዋንጫና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል፡፡

በዚህ የሽልማት ስነ ስርዓት 33 ኢንዱስትሪዎች፣ ድርጅቶችና ኩባንያዎች እንዲሁም ድርጅቶቹን ለዚህ ያበቁ አመራሮችና ባለሙያዎቻቸው ተሸላሚ ሆነዋል፡፡

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ደርጅት የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ከአገር ውስጥና ከውጭ አገር በመግዛት ማቅረብና በሂደትም በአገር ውስጥና በውጭ አገር የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን በማምረት ለማቅረብ የተቋቋመ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው፡፡