ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 የገንዘብ ያዥ
ቀን፡- ግንቦት 4 /2018 ዓ.ም
ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 የገንዘብ ያዥ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን ለውድድር ምልመላ
በምስራቅ(ድሬዳዋ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለአቦምሳ ደረጃ 2 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 ገንዘብ ያዥ አንድ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በአቦምሳ ቅ/ጽ/ቤት መጋቢት 20/2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ምልመላ እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፣ መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች ፈተና የሚሰጠው አርብ ግንቦት 7/2018 ዓ.ም ከሰዓት በኃላ 8፡00 ሰዓት ስለሆነ በስው ሐብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ እንድትገኙ እያሳሰብን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-
|
ተ. ቁ |
የአመልካቾች ሙሉ ስም |
ጾ ታ |
ዕ ድ ሜ |
የትምህርት ደረጃና ዓይነት |
ከምረቃ በኋላ ቀጥታ አግባብ የሥራ ልምድ |
የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ /መግለጫ/ |
|
|
ዳዊት አየለ ግዛው |
36 |
ወ |
ዲግሪ በአካወንትንግ እና ፋይናንስ ከሐራምቤ ዩንቨርስቲ 24/11/2013 |
- |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
ዳኛቸው መንግስቱ ካሰው |
|
ወ |
ዲግሪ በአካወንቲንግ እና ፋይናንስ ከኮተቤ ሜት ዩንቨርስቲ 2/06/2013 |
- |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
ደቀቢ ቴሲኔ ደቢሳ |
26 |
ወ |
ሌቭል IV በአካውንት እና በጀት ስርቪስ ከአድቬንቲስት ኮሌጅ ቴ/ሙ/ት/ስ/ማዕከል 28/01/2012 (ሌቭል IV COC አልፏል) |
6 ዓመት ከ1 ወር |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
ወንድወሰን ገዝኸኝ ፋንታ |
32 |
ወ |
ዲግሪ በቢዝነስ አድሜንስትሪሽን ከሐራምቤ ዩኒቨርስቲ 04/12/2015 ( የመውጫ ፈተና አልፈዋል) |
- |
ቀጥታ አግባብ ያለው የትምህርት ዝግጅት የላቸውም ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|
|
ሲሳይ ካሰው አበራ |
33 |
ወ |
ዲግሪ በማኔጅመንት ከጂቲ ኮሌጅ 10/12/2012 |
- |
ቀጥታ አግባብ ያለው የትምህርት ዝግጅት የላቸውም ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|
|
ለሜሳ ፍቃዱ ጎበና |
|
ወ |
ዲግሪ በኢኮኖሚክስ ከሪፍት ቫሊ ዩንቨርስቲ 24/06/2016 (የመውጫ ፈተና አልፏል) |
- |
ቀጥታ አግባብ ያለው የትምህርት ዝግጅት የላቸውም ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
ድ ድርጅቱ