አዋሽ ሰባት ደረጃ ሁለት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 15 የቅ/ጽ/ቤት  ኃላፊ
08/19/2026
- 08/22/2026 |

                                              ነሐሴ 13 ቀን 2018 .

ማስታወቂያ

  በምስራቅ(ድሬዳዋ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር አዋሽ ሰባት ደረጃ

ሁለት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 15 የቅ/ጽ/ቤት  ኃላፊ የሥራ መደብ ላይ በአንደኛ ተጠባባቂ የተመረጡት አቶ ፋሲል ይበልጣል ፈረደ ጥሪ ተደረገልዋት ቢሆንም እስካሁን መቅረብ አልቻሉም፡፡

  በዚሁ መሰረት እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2018 . በማቅረብ ሪፖርታ ካላደረጉ ሁለተኛ ተጠባባቂ የምንጠራ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

                                                ድርጅቱ

Apply For Tender Document