Tender and Announcement
ህዳር 26/2018 ዓ.ም
ለአርባምንጭ ደረጃ 1 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ የሥራ መደብ
ተወዳደሩ ሠራተኞች አጠቃላይ ውጤት
በደቡብ (ሻሸመኔ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለአርባ ምንጭ ደረጃ 1 ቅ/ፍ በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ ለመቅጠር በሪፖርተር ጋዜጣ ጥቅምት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መስፈርቱን አሟልተው የጽሁፍ፣ የቃለ-መጠይቅ ፈተና ወስደው ያገኙት አጠቃላይ ውጤት እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፤ በውድድሩ ቅሬታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 የሥራ ቀናት ውስጥ ሰው ሀብት አስተዳዳር ቡድን እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡
የጽሁፍ እና የቃለ መጠይቅ ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች አጠቃላይ ውጤት መግለጫ
|
ተራ ቁ. |
የተወዳዳሪዎች ስም |
የጽሁፍ ፈተና ከ70% |
የቃለ መጠይቅ ፈተና ከ30% |
የስርዓተ ጾታ ማበረታቻ |
ጠቅላላ ድምር ከ100% |
መግለጫ |
|
ሠለሞን ተስፋዬ ከበደ |
49 |
27 |
0 |
76 |
ተመርጠዋል |
|
|
|
መኮንን ስዩም ሽፈራው |
14 |
ፈተና ውጤት ከ50% በታች በመሆኑ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|||
|
|
ሱራፌል ዳንኤል ዳርቶ |
ለፅሁፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
|
|
ዳዊት ሞኝነት መዝገቡ |
ለፅሁፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
|
|
ጥበብ አስናቀ ማሩ |
ለፅሁፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
ድርጅቱ