ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
05/11/2026
- 05/15/2026 |
የጋራዥ አገልግሎት ማዕከል በደረጃ 4 ጀማሪ አውቶ መካኒክ
05/11/2026
- 05/15/2026 |
ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 የገንዘብ ያዥ
05/11/2026
- 05/15/2026 |
በደረጃ 4 ጀማሪ አውቶ መካኒክ
05/11/2026
- 05/15/2026 |
በደረጃ 2 የጋራዥ ማዕከል የእጥበትና ግሪስ ሠራተኛ
05/11/2026
- 05/15/2026 |
ለጅማ ደረጃ አንድ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 የገንዘብ ያዥ
05/11/2026
- 05/15/2026 |
ለሻምቡ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 ገንዘብ ያዥ
05/11/2026
- 05/15/2026 |
Tender
04/26/2026
- 05/15/2026 |
ለመሐልሜዳ በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ part-2
12/16/2025
- 12/19/2025 |
ለአርባምንጭ ደረጃ 1 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ
12/05/2025
- 12/19/2025 |
— 10 Items per Page
Showing 1 - 10 of 13 results.

                             

                                    

ቀን፡- ግንቦት 4 /2018 ዓ.ም

ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን ለውድድር ምልመላ

በምስራቅ (ድሬዳዋ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለአቦምሳ ደረጃ 2 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ አንድ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በአቦምሳ ቅ/ጽ/ቤት መጋቢት 20/2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ምልመላ እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፣ መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች ፈተና የሚሰጠው አርብ ግንቦት 7/2018 ዓ.ም ከሰዓት በኃላ 8፡00 ሰዓት ስለሆነ በስው ሐብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ እንድትገኙ እያሳሰብን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡                     

ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-

ተ. ቁ

የአመልካቾች ሙሉ ስም

የትምህርት ደረጃና ዓይነት

ከምረቃ በኋላ ቀጥታ አግባብ  የሥራ ልምድ

የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ /መግለጫ/

ብሩክ ዘሪሁን ንጉሴ

23

ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከሐረማያ ዩንቨርስቲ 01/03/2018

(መውጫ ፈተና አልፏል)

-

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

ጌታቸው ሙላቱ የኔዓለም

25

ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከቡሌ ሆራ ዩንቨርስቲ 08/07/2018

(መውጫ ፈተና አልፏል)

-

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

ጥላሁን አሰፋ አያሌው

ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ሲስተም

ከሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ 22/12/2011

-

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

ትዝታ ሀይሌ ተፈራ

23

ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከሐራምቤ ዩንቨርስቲ 23/11/2014

-

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

አሰግድ በለጠ አያሌው

24

ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ሲስተም

ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ

27/01/2014

-

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

ዋለልኝ ወልዴ አብርሃም

ሌቭል IV በሐርድዌር ኤንድ ኔትዎርክ ሰርቪስ ከጌጅ ዩንቨርስቲ ኮሌጅ 21/12/2014

(ሌቭል IV COC)

 ,

ከምረቃ በኋላ ቀጥታ አግባብ ያለው የስራ ልምድ ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል

ሰላማዊት ብርሃነ ንብሎ

ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ

ከሽባ ዩንቨርስቲ ኮሌጅ 30/01/2011

-

የተሟላ የትምህርት ማስረጃ ስላላቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

ተስፋዬ አዲሱ ታንቲገን

ዲግሪ በኮምፒዩተር ኢንጂነሪግ

ከባሕር ዳር ዩንቨርስቲ 10/2015

 (መውጫ ፈተና አልፏል)

-

ቀጥታ አግባብ ያለው የትምህርት ዝግጅት ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል

  

                                            ድርጅቱ

Apply For Tender Document