Tender and Announcement
ቀን፡- ሐምሌ 1/2018
ለዱብቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የመጋዘን ኃላፊ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን የጽሑፍ ፈተና ውጤት ማሳወቅ
በምስራቅ(ድሬዳዋ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለዱብቲ ደረጃ 2 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ አንድ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በሪፖርተር ጋዜጣ ግንቦት 16/2018 ዓ.ም በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ተወዳዳሪዎች የጹሑፍ ፈተና ወስደው ያገኙት ውጤት እንደሚከተለው የቀረበ መሆኑን እየገለጽን፤ቃለ መጠይቅ አርብ 3 ቀን 2018 ዓ›ም ጠዋት 3፡00 ስለሚሰጥ በሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡
ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-
|
ተራ ቁ. |
የአመልካቾች ስም |
የጹሑፍ ፈተና ከ 70% |
|
|
ሄኖክ ብርሃኑ ንጋቱ |
43.75 |
|
|
ገብረአሊፍ ገብረአምላክ |
43.75 |
|
|
ኢንዲሪስ አህመድ ኢብራሒም |
35 |
|
|
ዩሐንስ አድማሱ ገበረየስ |
30/70 ውጤትዎ ከግማሽ በታች በመሆኑ ከውድድር ውጪ ሆነዋል |
|
|
ከድር እንዲሪስ ሙሄ |
17.5/70 ውጤትዎ ከግማሽ በታች በመሆኑ ከውድድር ውጪ ሆነዋል |
ድ ድርጅቱ
|
|
ድ ድርጅቱ