Tender and Announcement
ቀን፡- ግንቦት 4 /2018 ዓ.ም
ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን ለውድድር ምልመላ
በምስራቅ (ድሬዳዋ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለአቦምሳ ደረጃ 2 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ አንድ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በአቦምሳ ቅ/ጽ/ቤት መጋቢት 20/2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ምልመላ እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፣ መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች ፈተና የሚሰጠው አርብ ግንቦት 7/2018 ዓ.ም ከሰዓት በኃላ 8፡00 ሰዓት ስለሆነ በስው ሐብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ እንድትገኙ እያሳሰብን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-
|
ተ. ቁ |
የአመልካቾች ሙሉ ስም |
ጾ ታ |
ዕ ድ ሜ |
የትምህርት ደረጃና ዓይነት |
ከምረቃ በኋላ ቀጥታ አግባብ የሥራ ልምድ |
የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ /መግለጫ/ |
|
|
ብሩክ ዘሪሁን ንጉሴ |
23 |
ወ |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከሐረማያ ዩንቨርስቲ 01/03/2018 (መውጫ ፈተና አልፏል) |
- |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
ጌታቸው ሙላቱ የኔዓለም |
25 |
ወ |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከቡሌ ሆራ ዩንቨርስቲ 08/07/2018 (መውጫ ፈተና አልፏል) |
- |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
ጥላሁን አሰፋ አያሌው |
|
ወ |
ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ሲስተም ከሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ 22/12/2011 |
- |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
ትዝታ ሀይሌ ተፈራ |
23 |
ሴ |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከሐራምቤ ዩንቨርስቲ 23/11/2014 |
- |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
አሰግድ በለጠ አያሌው |
24 |
ወ |
ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ሲስተም ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ 27/01/2014 |
- |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
ዋለልኝ ወልዴ አብርሃም |
|
ወ |
ሌቭል IV በሐርድዌር ኤንድ ኔትዎርክ ሰርቪስ ከጌጅ ዩንቨርስቲ ኮሌጅ 21/12/2014 (ሌቭል IV COC) |
, |
ከምረቃ በኋላ ቀጥታ አግባብ ያለው የስራ ልምድ ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|
|
ሰላማዊት ብርሃነ ንብሎ |
|
ሴ |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከሽባ ዩንቨርስቲ ኮሌጅ 30/01/2011 |
- |
የተሟላ የትምህርት ማስረጃ ስላላቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|
|
ተስፋዬ አዲሱ ታንቲገን |
|
ወ |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ኢንጂነሪግ ከባሕር ዳር ዩንቨርስቲ 10/2015 (መውጫ ፈተና አልፏል) |
- |
ቀጥታ አግባብ ያለው የትምህርት ዝግጅት ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
ድ ድርጅቱ