EIIDE offered 16.5 million liters of edible oil at a reasonable price

14/09/2023

EIIDE conducted an evaluation of the of the 2022/23 fiscal year plan and the next year's plan of the enterprise

23/08/2023

Members of the Management Board visited projects of EIIDE

31/07/2023

Managers and Employees of EIIDE Conducted Green Legacy

27/07/2023

EIIDE has launched a women's workers forum

20/07/2023

ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

11/04/2023

ኢኢግልድ ለ33 የድርጅቱ ባለሙያዎች የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ልማትና ትግበራ ስልጠና ሠጠ

23/03/2023

ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ ፕሮጀክቶች ግንባታ ገብኝት ተካሄደ

18/01/2023

አርአያነት ያለው ተግባር

14/09/2022

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፍጆታ ምርቶች መሸጫ ዋጋ

09/09/2022

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ በላቀ ሁኔታ ለመፈጸም ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቁ

29/08/2022

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ለአቅመ ደካሞች የቤት ዕድሳት የማስጀመር እና የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ አከናወኑ

07/08/2022

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በ9ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ በመሳተፍ ምርትና አገልግሎቱን አስተዋወቀ

09/02/2022

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ብር 265 ሚሊዮን የተጣራ ትርፍ ማግኘቱ ተገለጸ

07/02/2022

በአዮዲን ያልበለጸገ ጥሬ ጨው ለምግብነት የሚያቀርቡ አካላት ከህገወጥ ተግባራቸው እንዲታቀቡ ጥሪ ቀረበ

30/12/2021

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ለአቅመ ደካሞች የቤት ዕድሳት የማስጀመር እና የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ አከናወኑ

12/08/2022

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት 2 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ለሃገር መከላከያ ሠራዊት ሰጠ::

02/09/2021

የኢኢግልድ አመራሮች በወረኢሉ ግንባር በመገኘት ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አበረከቱ::

02/09/2021

ኢኢግልድ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

02/09/2021

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት መርሃ ግብርን አካሄዱ

02/09/2021

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 27 results.

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት 2 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ለሃገር መከላከያ ሠራዊት ሰጠ::

የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮች 2 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ደረቅ ራሽንና ቁሳቁሶችን ህዳር 26 ቀን 2014 ዓ.ም በደብረ ብርሃን ከተማ በመገኘት ለሃገር መከላከያ ሠራዊት አስረከቡ፡፡

የኢኢግልድ ዋና ስራ አሰፈጻሚ ክብርት ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት እንደገለጹት ድርጅቱ ባለፉት ዓመታት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት እና በተለያየዩ ጊዜያት በተፈጠሩ ማህበራዊ ቀወሶች 15 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ድጋፍ ያደረገ ሲሆን የአሁኑን ድጋፍ የተለየ የሚደርገው ከዚህ በፊት ተደረገውን ድጋፍ ሳይጨምር የድርጅቱ አመራሮችና ሠራተኞች የአንድ ወር ደሞዛቸውን በመልቀቅ ብር 5.5 ሚሊዮን የሚጠጋ ድጋፍ ማበርከታቸው እንደሆነ አመልክተዋል፡፡

አያይዘውም ከድርጅቱ አመራሮችና ሠራተኞች ከተሰጠው ድጋፍ ውስጥ ባለፈው ሣምንት በወረኢሉ ግንባር በአካል በመገኘት 1.6 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ደረቅ ራሽንና ቁሳቁሶች የበረከቱ እንደሆነ ገልጸው በአሁኑ ወቅትም በደብረብርሃን ከተማ በአካል በመገኘት 2 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ድጋፎችን ለሠራዊቱ ማቅረባቸውን አብራርተዋል፡፡

በማጠቃለያቸውም በአገራችን የጦርነት ታሪክ ባንዳዎች በተለያዩ ጊዜያት እንደነበሩ ነገር ግን ሁልጊዜም እንደሚያፍሩና ኢትዮጵያም እንደምታሸንፍ አመልክተዋል፡፡

የግንባሩ ኮማንድ ፖስት ዋና አስተባባሪና የመከላከያ ሚኒስቴር ተወካይ ድጋፉን በተረከቡበት ወቅት እንደገለጹት ከራስ በፊት ህዝብና ሀገር ማስጠበቅን ዓላማ በማድረግ እየሠራ የሚገኘው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ኢትዮጵያን ለማዋረድና ለማፍረስ የመጣውን ጁንታ በማርበድበድ ላይ የሚገኝ ሲሆን ሠራዊቱም ይህንን ዓላማውን ለማስፈጸም የሚተማመነው ደጀን ህዝብ ደግሞ ሃብት በማሰባሰብና በአካልም ሆነ በተለያየ መልክ የሚያደርገው ድጋፍ ለሠራዊቱ ከፍተኛ አቅምና ጉልበት እንዲሁም የድል መነሻና መዳረሻ ሆኗቸዋል፡፡

ይህንንም ህዝባዊ ድጋፍ መሠረት በማድረግ በወረራ የተያዙትን ስፍራዎች በማስለቀቅ ተጨማሪ ድሎችን ለማብሰር የመከላከያ ሠራዊቱ ሌት ተቀን እየሰራ እንደሚገኝም የኮማንድ ፖስቱ ዋና አስተባባሪ አመልክተዋል፡፡

የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በአገሪቱ ባሉት ከ80 በላይ ቅርንጫፎች ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ግብዓት የሚያቀርብና የኢንዱስትሪ ውጤቶችና መሠረታዊ ሸቀጦች የሚያሰራጭ የመንግስት የልማት ድርጅት ሲሆን በአሁኑ ወቅት ጁንታው እያካሄደ በሚገኘው ጥቃት 12 የሽያጭ ቅርንጨፎቹ ሙሉ በሙሉ በመዘረፋቸው ከ500 ሚሊዮን ብር በለ ኪሳራ ደርሶበታል፡፡