EIIDE became the highest awardee of the Abyssinian Industrial Award

22/07/2024

Managers and employees of the Public Enterprises Holding and Administration and responsible institutions conducted sapling planting

20/07/2024

EIIDE conducted Ten-month plan implementation and 2024/25 corporate plan review of central and western districts

20/05/2024

EIIDE Reviewed it's Strategic Plan and other operating manuals

13/05/2024

EIIDE is Reviewing it's Strategic Plan and other operating manuals

10/05/2024

EIIDE participated in 'Ethiopia Tamrt' Expo

09/05/2024

EIIDE participated in the 10th International Cooperatives Exhibition and Bazaar

15/02/2024

Members of the Standing Committee on Trade and Industry of the House of peoples Representatives visited EIIDE

29/01/2024

EIIDE conducted Six month Plan performance Evaluation

17/01/2024

Sales Announcement

27/11/2023

Announcement regarding the supply of premix needed to enrich cooking oil with vitamins

06/11/2023

EIIDE evaluates its first quarter plan performance at Elilly Hotel

06/11/2023

Notice

25/10/2023

EIIDE donated 4.2 million birr sanitary pad

17/10/2023

EIIDE offered 16.5 million liters of edible oil at a reasonable price

14/09/2023

EIIDE conducted an evaluation of the of the 2022/23 fiscal year plan and the next year's plan of the enterprise

23/08/2023

Members of the Management Board visited projects of EIIDE

31/07/2023

Managers and Employees of EIIDE Conducted Green Legacy

27/07/2023

EIIDE has launched a women's workers forum

20/07/2023

ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

11/04/2023

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 41 results.

ኢኢግልድ ከ2.7 ቢሊዮን ብር በላይ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶችን አቀረበ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በ2013 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከብር 2.7 ቢሊዮን በላይ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶችን ለአምራች ኢንዱስትሪዎችና ለተጠቃሚው ህብረተሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ፡፡


የድርጅቱ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም እንደመለከተው ድርጅቱ ብር 322 ሚሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ለአምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲሁም ብር 2.4 ቢሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ውጤቶችን ለተጠቃሚ የህብረተሰቡ ክፍሎች አሰራጭቷል፡፡


ኢኢግልድ ከኢንዱስትሪ ግብዓቶች ጋር በተያያዘ በጨርቃጨርቅና በአልባሳት፣ በቆዳ፣ በኢንዱስትሪ ጨው፣ በአግሮፕሮሰሲንግና በኮንስትራክሽን ግብዓቶች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ሰርቷል፡፡ 


በዚህም መሠረት በጨርቃጨርቅ ከብር 14 ቢሊዮን በላይ፣ በቆዳ ዘርፍ ብር 526 ሺህ፣ በኢንዱስትሪ ጨው 22.44 ሚሊዮን፣ በአግሮፕሮሰሲንግ ዘርፍ ብር 48 ሚሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ለማቅረብ ተችሏል፡፡


በተያያዘም ኢኢግልድ በመንግስት ከተሰጠው አምራች ኢንዱስትሪዎችን የመደገፍ ቁልፍ ስራ በተጨማሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያመርቷቸውን የኢንዱስትሪ ውጤቶች በመረከብ በተመጣጣኝ ዋጋ ያሰራጨ ሲሆን በያዝነው በጀት ዘመት ዘጠኝ ወራት ብር 2.4 ቢሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ውጤቶችን አቅርቧል፡፡
በኢንዱስትሪ ውጤቶች ከተቀፉት ምርቶች መካከል ብር 1.4 ቢሊዮን የምግብ ዘይት፣ ብር 891 ሚሊዮን ስኳር፣ ብር 64 ሚሊዮን የሚያወጡ የጨርቃጨርቅ ምርቶች፤ከብር 14 ሚሊዮን በላይ የሽያጭ መመዝገቢያ ማሽንና ሌሎችም ምርቶች በማቅረብ በበጀት ዓመቱ የሚታየውን የመሠረታዊ ሸቀጦች ዋጋ ንረትና የምርቶች አቅርቦት ችግሮችን ለማርገብ ትኩረት ተሠጥቶ ተሰርቷል፡፡


ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ በሙሉ አቅሙ የግዢ እቅዱን ለመፈጸም እንዳይችል የተለያዩ ተግዳሮቶች ያጋጠሙት እንደሆነ ሪፖርቱ ያመለከተ ሲሆን የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት ችግር፣ ለግብዓቶች ግዢ ተደጋጋሚ ጨረታ ቢወጣም ተሳታፊ አለመኖር፣ የአቅራቢዎች የስምምነት ውል አለማክበር እና ከኢንዱስትሪ ጨው አቅራቢዎች ጋር ያለውን ችግር አለመፈታት በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡