EIIDE Reviewed it's Strategic Plan and other operating manuals

13/05/2024

EIIDE is Reviewing it's Strategic Plan and other operating manuals

10/05/2024

EIIDE participated in 'Ethiopia Tamrt' Expo

09/05/2024

EIIDE participated in the 10th International Cooperatives Exhibition and Bazaar

15/02/2024

Members of the Standing Committee on Trade and Industry of the House of peoples Representatives visited EIIDE

29/01/2024

EIIDE conducted Six month Plan performance Evaluation

17/01/2024

Sales Announcement

27/11/2023

Announcement regarding the supply of premix needed to enrich cooking oil with vitamins

06/11/2023

EIIDE evaluates its first quarter plan performance at Elilly Hotel

06/11/2023

Notice

25/10/2023

EIIDE donated 4.2 million birr sanitary pad

17/10/2023

EIIDE offered 16.5 million liters of edible oil at a reasonable price

14/09/2023

EIIDE conducted an evaluation of the of the 2022/23 fiscal year plan and the next year's plan of the enterprise

23/08/2023

Members of the Management Board visited projects of EIIDE

31/07/2023

Managers and Employees of EIIDE Conducted Green Legacy

27/07/2023

EIIDE has launched a women's workers forum

20/07/2023

ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

11/04/2023

ኢኢግልድ ለ33 የድርጅቱ ባለሙያዎች የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ልማትና ትግበራ ስልጠና ሠጠ

23/03/2023

ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ ፕሮጀክቶች ግንባታ ገብኝት ተካሄደ

18/01/2023

አርአያነት ያለው ተግባር

14/09/2022

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 38 results.

የኢኢግልድ አመራሮች በወረኢሉ ግንባር በመገኘት ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አበረከቱ::

  • የድርጅቱ አመራሮችና ሰራተኞች የአንድ ወር ደሞዛቸውን ብር 4.8 ሚሊዮን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ሰጥተዋል::           

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ለሶስተኛ ጊዜ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ እንዲሰጥ በመወሰን ገንዘቡን ደረቅ ስንቅና ሌሎች ድጋፎችን በማዘጋጀት ህዳር 21 ቀን 2014 ዓ.ም በወረኢሉ ግንባር በአካል በመገኘት በድጋፍ መልክ አቀረቡ፡፡

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች በዓይነት ያዘጋጁት ደረቅ ራሽኖች በሶ እና ብስኩት ሲሆን በተጨማሪም የታሸገ ውሃ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች በድጋፉ ተካትተዋል፡፡

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች በተሰባሰበው ብር 4.8 ሚሊዮን ብር ያዘጋጁትን ደረቅ ራሽኖች በማደራጀት በወረኢሉ ግንበር ያደረጉት ድጋፍ የመጀመሪያው ሲሆን በቀጣይም በተለያዩ የጦር ግንበሮች በአካል በመገኘት ለሠራዊቱ እንዲደርስ የማድረግ ስራዎች እንደሚሰሩ ታውቋል፡፡

የኢኢግልድ ዋና ስራ አሰፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ የተዘጋጀውን ድጋፍ ለመከላከያ ሰራዊት ተወካይ ባስረከቡበት ወቅት እንደገለጹት የተካሄደው የድጋፍ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ሲሆን አገራችን ተገዳ የገባችበት ጦርነት በድል እስኪጠናቀቅ የድርጅታችን አመራሮችና ሠራተኞች ድጋፋቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ሀገራችን የገጠሟትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች መነሻ በማድረግ አገራዊ ግዴታውን ለመወጣት በተለያዩ ጊዜያት የገንዘብና የዓይነት ድጋፎችን ማድረጉ ይታወቃል፡፡