በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ
በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ
10/11/2025
የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
20/10/2025
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ
10/10/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ
25/09/2025
የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ
23/09/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ
09/09/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ
21/04/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ
17/03/2025
የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ
17/03/2025
በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
ማስታወቂያ
25/10/2023
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ
26/12/2024
የኢኢግልድ የበላይ አመራሮችና ሃላፊዎች በግንባታ ላይ የሚገኘውን ዋና መ/ቤት ህንፃ ጎበኙ
02/12/2024
ኢኢግልድ በበጀት ዓመቱ አራት ወራት የዕቅዱን 96 በመቶ ማከናወኑ ተገለጸ
23/10/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅትና የኢትዮጵያ ፖስታ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ
23/10/2024
በኢንዱስትሪ ግብዓቶች አቅርቦት ተግዳሮቶችና መፍትሄ ላይ ውይይት ተካሄደ
14/10/2024
እንኳን ደስ አላችሁ!!!
11/10/2024
ለኢኢግልድ አመራሮችና ባለሙያዎች በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች በተለይም በከይዘንና በቢ ኤስ ሲ ላይ እንዲሁም በአዎንታዊ አመለካከት ላይ ለሁለት ቀናት በቢሾፍቱ ከተማ ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል።
በሁለተኛው ቀን የስልጠና መርሃ ግብር አቶ ዳዊት አዳነ የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ተወካይ በከይዘን፣ አቶ መህዲ ዑመር የለውጥ ሥራዎች ባለሙያ በቢ ኤስ ሲ(BSC) ትግበራ እና ወ/ሮ ዉድነሸ ክፍሌ የስነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ዳይሬክተር ከጸረ-ሙስና አሰራር ሥርዓት ጋር በተያያዘ ሥልጠና ሰጥተዋል፡፡
በሥልጠናው የተሳተፉ አመራሮችና ባለሙያዎች እንደገለፁት ለሁለት ቀናት የተሰጡት ሥልጠናዎች በሥራቸው ላይ ለሚጠበቀው ለውጥ፣ መሻሻልና ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው አመልክተው በድርጅቱ አፈጻጸም ውጤት የሚያመጡ የሥራ ዘርፎች ላይ ሥልጠናዎች ተዘጋጅተው ለሚመለከታቸው አመራሮችና ባለሙያዎች ቀጣይነት ባለው መልኩ አንዲሰጥ አስተያየታቸውን አቅርበዋል።
በሥልጠናው ማጠቃለያ ላይ የኢኢግልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወካይ አቶ ዳዊት አዳነ ድርጅቱ ገንዘብና ጊዜ መድቦ የዚህ ዓይነት ሥልጠና ለአመራሮችና ባለሙያዎች ሲያዘጋጅ፤ ከሥልጠናው የሚጠብቀው ውጤት እንዳለ አመልክተው የዚህ ሥልጠና ተሳታፊዎች በተመደቡበት የሥራ መስክ የሚጠበቅባቸውን ውጤት ማምጣትና የተቋሙን ተልእኮ ለማሳካት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል ።





