የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

20/10/2025

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

10/10/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ

25/09/2025

የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ

23/09/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ

09/09/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ

21/04/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ

17/03/2025

የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

17/03/2025

በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

ማስታወቂያ

25/10/2023

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ

26/12/2024

የኢኢግልድ የበላይ አመራሮችና ሃላፊዎች በግንባታ ላይ የሚገኘውን ዋና መ/ቤት ህንፃ ጎበኙ

02/12/2024

ኢኢግልድ በበጀት ዓመቱ አራት ወራት የዕቅዱን 96 በመቶ ማከናወኑ ተገለጸ

23/10/2024

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅትና የኢትዮጵያ ፖስታ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ

23/10/2024

በኢንዱስትሪ ግብዓቶች አቅርቦት ተግዳሮቶችና መፍትሄ ላይ ውይይት ተካሄደ

14/10/2024

እንኳን ደስ አላችሁ!!!

11/10/2024

ኢኢግልድ ላገኘው የ2016 በጀት ዓመት ስኬታማ አፈጻጸም ለአመራሮቹና ሠራተኞቹ እውቅና ሰጠ

26/08/2024

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 60 results.

ኢኢግልድ በስትራቴጂክ ዕቅዱና በአሰራር መመሪያዎች ረቂቅ ላይ ሲያካሂድ የነበረውን ግምገማ አጠናቀቀ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ያለፉትን ሁለት ዓመታት የስትራቴጂክ እቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ ሁለት ዓመታት ዕቅድ፣ የድርጅቱን ረቂቅ ማርኬቲንግ ስትራቴጂ የግብዓት አቅርቦት ተግዳሮቶችና የመፍትሔ እርምጃዎች ላይ የተካሔደ ጥናት .የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደር ረቂቅ መመሪያና ተኪ የሰው ኃይል ስምሪት ረቂቂ መመሪያ ላይ ያተኮረ ከግንቦት 2-3 ቀን 2016 . ጀምሮ በቢሾፍቱ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የሁለት ቀናት የውይይት መድረክ የቀረበውን የድርጅቱ ስትራቴጂክ ዕቅድ፣ የማርኬቲንግ ስትራቴጂ፣ በግብዓት አቅርቦት ጥናትና ሁለት የስራ መመሪያዎች ላይ በስፋት ውይይት በማካሄድ በቀጣይ ቀናት ውስጥ ሠነዶቹን አዳብሮ ለስራ ዝግጁ ለማድረግ የጋራ ስምምነት ላይ በመድረስ የውይይት መድረኩ ተጠናቋል፡፡

በውይይት መድረኩ ማጠናቀቂያ ላይ የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ / የሺመቤት ነጋሽ በሰጡት ማሳሰቢያ የድርጅቱን ስትራቴጂክ ዕቅድ ጨምሮ በውይይት መድረኩ የቀረቡት ጥናቶችና የተዘጋጁት ረቂቅ ስትረቴጄና የስራ መመሪያዎች የድርጅቱን ነባራዊ ሁኔታዎች በማገናዘብ እንዲታዩና እንደአዲስም እንዲዘጋጁ መደረጉ በቀጣይ ድርጅቱ ለሚያከናውናቸው ተግባራ ጥሩ መደላድል እንደሚያመቻቹ ገልጸው፤ ለተፈጻሚነቱ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ሁሉም የስራ ክፍሎች አመራሮችና ፈጻሚዎች ንቁ ተሳትፎ ወሳኝ በመሆናቸው በፍጥነት ወደ አፈጻጸም የሚገባበት አሰራር እንዲመቻች አሳስበዋል፡፡

በውይይት መድረኩ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ የአራቱም ዘርፎች /ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ዳይሬክተሮች፣ በጥናቶቹ የተሳተፉ ቡድን መሪዎችና ከፍተኛ በለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡