የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ አስተዳደርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሃላፊዎች የችግኝ ተከላ አካሄዱ
የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
20/10/2025
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ
10/10/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ
25/09/2025
የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ
23/09/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ
09/09/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ
21/04/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ
17/03/2025
የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ
17/03/2025
በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
ማስታወቂያ
25/10/2023
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ
26/12/2024
የኢኢግልድ የበላይ አመራሮችና ሃላፊዎች በግንባታ ላይ የሚገኘውን ዋና መ/ቤት ህንፃ ጎበኙ
02/12/2024
ኢኢግልድ በበጀት ዓመቱ አራት ወራት የዕቅዱን 96 በመቶ ማከናወኑ ተገለጸ
23/10/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅትና የኢትዮጵያ ፖስታ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ
23/10/2024
በኢንዱስትሪ ግብዓቶች አቅርቦት ተግዳሮቶችና መፍትሄ ላይ ውይይት ተካሄደ
14/10/2024
እንኳን ደስ አላችሁ!!!
11/10/2024
ኢኢግልድ ላገኘው የ2016 በጀት ዓመት ስኬታማ አፈጻጸም ለአመራሮቹና ሠራተኞቹ እውቅና ሰጠ
26/08/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ አስተዳደርና ተጠሪ ተቋማት ሐምሌ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በሞጆ ሀዋሳ ክፍያ መንገድ ዳርቻ በሚገኙ ስፍራዎች የ2016 አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኝ ተከላ አካሄዱ፡፡
የአካባቢውን አስተዳደር ጨምሮ የ13 የልማት ድርጅቶች አመራሮችና ሠራተኞች በተሳተፉበትና “የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የተለያዩ ዝርያ ያላቸው ዕዕዋት ችግኞች የተተከሉ ሲሆን የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በተባባሪነት ተሳትፏል፡፡
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ኃይለሚካኤል መርሃ ግብሩን ሲያስጀምሩ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር ከዘርፈ ብዙ ሁኔታዎች ጋር በቀጥታ የሚገናኝና ሰፊ ሀገራዊ ፋይዳ እንዳለው ገልጸው፣ ይህም የአርቆ ማሰብ ውጤት እንደሆነ አመልክተዋል፡፡
ይህ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ቀደም ባሉት ዓመታት ሲተገበር እንደነበርና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደግሞ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅትን ጨምሮ የመንግስት የልማት ድርጅቶችን በተደራጀ ሁኔታ በማቀናቀጀት የኮርፖሬት ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ በማድረግ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
በዚህ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 6000 የሚደርሱ የተለያዩ ዝርያ ያላቸው ዕዕዋት ችግኞች ተተክለዋል፡፡





