Financial and Audit Report 2023/24

25/03/2026

Financial and Audit Report 2022/23

25/03/2026

ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

16/03/2026

ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

09/03/2026

በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ

27/01/2026

በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ

10/11/2025

የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

20/10/2025

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

10/10/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ

25/09/2025

የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ

23/09/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ

09/09/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ

21/04/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ

17/03/2025

የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

17/03/2025

በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

ማስታወቂያ

25/10/2023

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ

26/12/2024

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 66 results.

ኢኢግልድ የአቢሲኒያ ኢንዱስትሪዎች ሽልማት ከፍተኛ ተሸላሚ ሆነ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአቢሲኒያ የሽልማት ድርጅት በኢንዱስትሪ ዘርፍ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ኢንዱስትሪዎች፣ ድርጅቶችና ኩባንያዎች ለመሸለም ሐምሌ 14 ቀን 2016 . በኢንተር ላግዠሪ ሆቴል በተዘጋጀው የእውቅና ስነ ስርዓት ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ሆነ፡፡

በዝግጅቱ የዕለቱ የክብር እንግዳ፣ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዘዳንትና የአቢሲኒያ ሽልማት ድርጅት የበላይ ጠባቂ / ሙላቱ ተሾመ ሽልማቱን ሰጥተዋል፡፡

ሽልማቱን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ / የሺመቤት ነጋሽ የተረከቡ ሲሆን ድርጅቱ በኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶች አቅርቦትና ስርጭት ለዓመታት በሰጠው አገልግሎት እንዲሁም ጥራትንና ደንበኞችን ማዕከል በማድረግ ላከናወናቸው ተግባራት ሽልማቱ እንደተሰጠው ተገልጿል፡፡

በሽልማቱ ሥነ ስርዓት ላይ የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ድርጅቱን ውጤታማ ለማድረግ በሰጡት ጠንካራ አመራር የወርቅ ሜዳልያ፣ ኒሻንና ሰርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል፡፡ በተያያዘም 12 መካከለኛ አመራሮች፣ የቅርንጫፍ ሃላፊዎችና ቡድን መሪዎች ሜዳልያና ሰርተፍኬት የተሰጠ ሲሆን እንደተቋም በወርቅ ደረጃ ድርጅቱ ዋንጫና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል፡፡

በዚህ የሽልማት ስነ ስርዓት 33 ኢንዱስትሪዎች፣ ድርጅቶችና ኩባንያዎች እንዲሁም ድርጅቶቹን ለዚህ ያበቁ አመራሮችና ባለሙያዎቻቸው ተሸላሚ ሆነዋል፡፡

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ደርጅት የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ከአገር ውስጥና ከውጭ አገር በመግዛት ማቅረብና በሂደትም በአገር ውስጥና በውጭ አገር የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን በማምረት ለማቅረብ የተቋቋመ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው፡፡