ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
Financial and Audit Report 2023/24
25/03/2026
Financial and Audit Report 2022/23
25/03/2026
ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
16/03/2026
Training on ERP System had been given to employees of EIIDE
09/03/2026
Recognition was given to districts and branches that achieved outstanding performance in six months.
27/01/2026
Training on procurement performance guidelines and change management has been given
10/11/2025
EIIDE's first quarter performance was announced as successful.
20/10/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award
10/10/2025
Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy
25/09/2025
EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits
23/09/2025
EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day
09/09/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025
EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025
EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025
Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
Financial and Audit Report
25/10/2023
Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE
26/12/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በ2018 በጀት ዓመት ስምንት ወራት የተገኘው አበረታች አፈጻጸም ውጤት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባና በየእርከኑ የሚገኙ የዘርፎች፣ ዳይሬክቶሬቶች እና የዲስትሪክት ጽ/ቤቶች አመራሮች በቀሪው አራት ወራት በቁርጠኝነትና በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
የኢኢግልድ ተ/ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳዊት አዳነ ይህንን የገለጹት ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረውን የድርጅቱ የ2018 በጀት ዓመት የውይይትና የግምገማ መድረክ መጋቢት 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማጠናቀቂያ ላይ ሲሆን በበጀት ዓመቱ የዘርፎች፣ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶችና ዳይሬክቶሬቶች አመራሮች እንዲሁም የድርጅቱ ባለሙያዎችና ሠራተኞች ጥረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው አመልክተው፤ ከዚህም ባሻገር የድርጅቱ ግዢና ሽያጭ አፈጻጸም፣ የድርጅቱን የፋይናንስ የአሰራር ሥርዓት ለማሻሻልና ለማዘመን እየተሰራ ያለው ሥራ፣ በድርጅቱ እየተተገበረ ያለው የኢንተርፕራይዝ ሀብት እቅድ/አስተዳደር(ERP) ትግበራ እና የድረጅቱን የ2016 በጀት ዓመት ሒሳብ በውጭ ኦዲተር ተጣርቶ ማረጋገጫ መገኘቱ በዋናነት በስኬት ሊነሱ የሚችሉ ሥራዎች እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡
አያይዘውም የተገኘውን ውጤት ለማስቀጠልና የአሠራር ክፍተት የታየባቸውን ተግባራትና የስራ ክፍሎች እንዲሻሻሉ የድጋፍና ክትትል ሥራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የአመራሮች ሚና ወሳኝ በመሆኑ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ፤ በቀሪዎቹ አራት ወራት በየእርከኑ የሚገኙ ባለሙያዎች በየሥራ ክፍላቸው የተሠጣቸውን ተግባርና ሃላፊነት በተገቢው መልኩ ሊወጡ እንደሚገባ ጨምረው አሳስበዋል፡፡
ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የድርጅቱ የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቀሪዎቹ አራት ወራት የበጀት ዓመቱን ዕቅድ ለማሳከት የሁሉም የሥራ ክፍሎች በትኩረት ለመስራት የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያቀርብና ኢንዱስትሪዎች ያመረቷቸውን የኢንዱስትሪ ውጤቶች በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ገበያ የማረጋጋት ሥራዎችን የሚያከናውን የመንግስት የልማት ድርጅት ነው፡፡





