EIIDE's first quarter performance was announced as successful.

20/10/2025

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award

10/10/2025

Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy

25/09/2025

EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits

23/09/2025

EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day

09/09/2025

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements

21/04/2025

EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.

17/03/2025

EIIDE conducted Eight-month plan performance review

17/03/2025

Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

Financial and Audit Report

25/10/2023

Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE

26/12/2024

Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction

02/12/2024

EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year

23/10/2024

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding

23/10/2024

A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs

14/10/2024

Congratulations !!

11/10/2024

EIIDE awarded its management and employees for the successful performance of the 2023/24 fiscal year

26/08/2024

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 60 results.

ኢኢግልድ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት 2013 ጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ያዘጋጀው የውይይት መድረክ መስከረም 14 ቀን 2014 . በካፒታል ሆቴል ተካሄደ፡፡

በምክክር መድረኩ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታና የኢኢግልድ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተካ /የስ እንዲሁም የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ / የሺመቤት ነጋሽ የተገኙ ሲሆን በዝግጅቱም 2013 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸምና 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ሪፖርት በአቶ ሰለሞን ግርሻ የኢኢግልድ ግዢ ዘርፍ /ዋና/ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም በኢኢግልድ እየተካሄዱ የሚገኙ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሽግግር ሥራዎች በአቶ ዮናስ ዘለቀ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ስራ አስፈጻሚ ቀርቦ ውይይት ተካሄዷል፡፡

በውይይቱ ተሳታፊ የነበሩ ባለድርሽ አካላት እንደገለጹት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት ባለፉት ሁለት አመታት ባከሄዳቸው የሪፎርም ስራዎች በርካታ አመርቂ ውጤቶችን ያስመዘገበ እንደሆነና የተጀመሩትም የለውጥ ስራዎች ድርጅቱን በአግባቡ አደራጅቶ የታለመለትን ግቦች እንዲያሳካ በአደረጃጀት፤ የአሰራር ስርዓቶችን በመትከል፤ በሰው ሃይል እና በሌሎችም ጉዳዮች የጠንካራ መሪዎች ተሳትፎ ውጤት እንደሆነ ተነስቷል፡፡

በቀጣይም በድርጅቱና በባለድርሻ አካላት መካከል ምቹ የሥራ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፤የድርጅቱ ስራ አመራር ቦርድ እና የድርጅቱ የበላይ አመራሮች በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታና የኢኢግልድ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተካ /የስ እንዲሁም የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ / የሺመቤት ነጋሽ አመልክተዋል፡፡