ኢኢግልድ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ
EIIDE's first quarter performance was announced as successful.
20/10/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award
10/10/2025
Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy
25/09/2025
EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits
23/09/2025
EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day
09/09/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025
EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025
EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025
Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
Financial and Audit Report
25/10/2023
Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE
26/12/2024
Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction
02/12/2024
EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year
23/10/2024
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding
23/10/2024
A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs
14/10/2024
Congratulations !!
11/10/2024
EIIDE awarded its management and employees for the successful performance of the 2023/24 fiscal year
26/08/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት በ2013 ጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና በ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ያዘጋጀው የውይይት መድረክ መስከረም 14 ቀን 2014 ዓ.ም በካፒታል ሆቴል ተካሄደ፡፡
በምክክር መድረኩ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታና የኢኢግልድ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተካ ገ/የስ እንዲሁም የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ የተገኙ ሲሆን በዝግጅቱም የ2013 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸምና የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ሪፖርት በአቶ ሰለሞን ግርሻ የኢኢግልድ ግዢ ዘርፍ ም/ዋና/ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም በኢኢግልድ እየተካሄዱ የሚገኙ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሽግግር ሥራዎች በአቶ ዮናስ ዘለቀ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ስራ አስፈጻሚ ቀርቦ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ተሳታፊ የነበሩ ባለድርሽ አካላት እንደገለጹት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት ባለፉት ሁለት አመታት ባከሄዳቸው የሪፎርም ስራዎች በርካታ አመርቂ ውጤቶችን ያስመዘገበ እንደሆነና የተጀመሩትም የለውጥ ስራዎች ድርጅቱን በአግባቡ አደራጅቶ የታለመለትን ግቦች እንዲያሳካ በአደረጃጀት፤ የአሰራር ስርዓቶችን በመትከል፤ በሰው ሃይል እና በሌሎችም ጉዳዮች የጠንካራ መሪዎች ተሳትፎ ውጤት እንደሆነ ተነስቷል፡፡
በቀጣይም በድርጅቱና በባለድርሻ አካላት መካከል ምቹ የሥራ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፤የድርጅቱ ስራ አመራር ቦርድ እና የድርጅቱ የበላይ አመራሮች በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታና የኢኢግልድ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተካ ገ/የስ እንዲሁም የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ አመልክተዋል፡፡
