ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ
ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ
21/05/2026
ድርጅቱ ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ ለማሳካትና በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።
16/03/2026
Financial and Audit Report 2023/24
25/03/2026
Financial and Audit Report 2022/23
25/03/2026
ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
16/03/2026
ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ
09/03/2026
በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ
27/01/2026
በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ
10/11/2025
የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
20/10/2025
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ
10/10/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ
25/09/2025
የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ
23/09/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ
09/09/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ
21/04/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ
17/03/2025
የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ
17/03/2025
በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
የኢኢግልድ የውጭ ኦዲተሮች ምርመራ ሪፖርት በተሳካ ሁኔታ በመጠናቀቁ የደስታ መግለጫ!
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ይታዩ የነበሩ ኦዲት አለመደረግ እና የድርጅቱን ሂሳብ ለመዝጋት እንቅፋት የነበሩ ችግሮች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንደተፈቱና የድርጅቱ የፋይናንስ ቁመና በውጭ ኦዲተር ተረጋግጦ መጠናቀቁ እየገለፅን የነበሩ ችግሮችን ለመፍታት በERP በመታገዝ የሂሳብ መዝጋት ፕሮጀክት በሟቋቋም መረጃን እንደ አዲስ በመዝገብ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2012 ዓ.ም ድረስ ኦዲት ተደርጎ Disclaimer Audit Opinion የተሰጠው መሆኑን እንዲሁም ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ IFRS በመተግበር ከ2013 – 2015 ዓ.ም ድረስ የነበረው ተመርምሮ Qualified Audit Opinion መገኘቱን እና 2016 በጀት ዓመት ከዚህ በፊት clean (Unqualified) ሆኖ መውጣቱን እንዲሁም የ2017 በጀት ዓመት ሪፖርት በውጭ ኦዲተሮች በአግባቡ ተመርምሮ የተጠናቀቀ እና ውጤቱም Unqualified Audit Opinion (clean) ሆኖ መውጣቱን እያበሰርን የድርጅቱ የኦዲት ሪፖርት clean (Unqualified) ሆኖ መውጣቱ ድርጅቱ የሚገኝበትን አስተማማኝ ቁመና የሚያሳይ እንደሆነና ለተገኘውም ውጤት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ፣ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት፣ የቀድሞና የአሁኑ ማኔጅመንት እንዲሁም የኢኢግልድ አማካሪ፣ የኢኢግልድ የግዥና ፋይናንስ እና የኢንፎርሜሽን ዳይሬክቶሬት ባለሙያዎች እንዲሁም መላው ሠራተኛው ባደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የመጣ ውጤት በመሆኑ በተቋሙ ስም ምስጋና እናቀርባለን፡፡
በቀጣይም የድርጅቱን የፋይናንስ አያያዝ ለማዘመንና ሒሳቡንም ወቅታዊ ለማድረግ እየተካሄደ ያለው የማኔጅመንቱና በአጠቃላይ የሠራተኞች ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ እያሳሰብን ለተገኘው አመርቂ ውጤት ለመላው የድርጅታችን ሠራተኞች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን፡፡
የኢኢግልድ ማኔጅመንት!