የኢኢግልድ አመራሮች በወረኢሉ ግንባር በመገኘት ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አበረከቱ::
Recognition was given to districts and branches that achieved outstanding performance in six months.
27/01/2026
Training on procurement performance guidelines and change management has been given
10/11/2025
EIIDE's first quarter performance was announced as successful.
20/10/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award
10/10/2025
Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy
25/09/2025
EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits
23/09/2025
EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day
09/09/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025
EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025
EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025
Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
Financial and Audit Report
25/10/2023
Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE
26/12/2024
Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction
02/12/2024
EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year
23/10/2024
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding
23/10/2024
A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs
14/10/2024
- የድርጅቱ አመራሮችና ሰራተኞች የአንድ ወር ደሞዛቸውን ብር 4.8 ሚሊዮን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ሰጥተዋል::
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ለሶስተኛ ጊዜ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ እንዲሰጥ በመወሰን ገንዘቡን ደረቅ ስንቅና ሌሎች ድጋፎችን በማዘጋጀት ህዳር 21 ቀን 2014 ዓ.ም በወረኢሉ ግንባር በአካል በመገኘት በድጋፍ መልክ አቀረቡ፡፡
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች በዓይነት ያዘጋጁት ደረቅ ራሽኖች በሶ እና ብስኩት ሲሆን በተጨማሪም የታሸገ ውሃ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች በድጋፉ ተካትተዋል፡፡
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች በተሰባሰበው ብር 4.8 ሚሊዮን ብር ያዘጋጁትን ደረቅ ራሽኖች በማደራጀት በወረኢሉ ግንበር ያደረጉት ድጋፍ የመጀመሪያው ሲሆን በቀጣይም በተለያዩ የጦር ግንበሮች በአካል በመገኘት ለሠራዊቱ እንዲደርስ የማድረግ ስራዎች እንደሚሰሩ ታውቋል፡፡
የኢኢግልድ ዋና ስራ አሰፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ የተዘጋጀውን ድጋፍ ለመከላከያ ሰራዊት ተወካይ ባስረከቡበት ወቅት እንደገለጹት የተካሄደው የድጋፍ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ሲሆን አገራችን ተገዳ የገባችበት ጦርነት በድል እስኪጠናቀቅ የድርጅታችን አመራሮችና ሠራተኞች ድጋፋቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ሀገራችን የገጠሟትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች መነሻ በማድረግ አገራዊ ግዴታውን ለመወጣት በተለያዩ ጊዜያት የገንዘብና የዓይነት ድጋፎችን ማድረጉ ይታወቃል፡፡
