ድርጅቱ ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ ለማሳካትና በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።

16/03/2026

Financial and Audit Report 2023/24

25/03/2026

Financial and Audit Report 2022/23

25/03/2026

ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

16/03/2026

Training on ERP System had been given to employees of EIIDE

09/03/2026

Recognition was given to districts and branches that achieved outstanding performance in six months.

27/01/2026

Training on procurement performance guidelines and change management has been given

10/11/2025

EIIDE's first quarter performance was announced as successful.

20/10/2025

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award

10/10/2025

Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy

25/09/2025

EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits

23/09/2025

EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day

09/09/2025

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements

21/04/2025

EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.

17/03/2025

EIIDE conducted Eight-month plan performance review

17/03/2025

Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

Financial and Audit Report

25/10/2023

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 67 results.

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር 2000 ችግኞችን ተከለ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የበላይና መካከለኛ ሃላፊዎች በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሰኔ 26 ቀን 2013 ዓም በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ባዘጋጀው “ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት” አገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሃግብር ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በችግኝ ተከላው መርሃግብር የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ተካ ገብረየስ፣ ሌሎችም የበላይና መካከለኛ አመራሮችና የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሰራተኞች እንዲሁም የተጠሪ ተቋማት አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡
በቀጣይም በተመሳሳይ መልኩ ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞቻቸውን በማስተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለውን ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ የችግኝ መርሃ ግብር ማካሄድ እንደሚጠበቅባቸው ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አሳስበዋል፡፡
በዕለቱ 2000 ችግኞች በኢንዱስትሪ ፓርኩ በተዘጋጀው ስፍራ ተተክለዋል፡፡
በመጨረሻም ችግኝ ተከላው እንደተጠናቀቀ ተሳታፊ ሚኒስትሮች፣ ሃላፊዎች እና ሠራተኞች በመቄዶንያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በመገኘት የጉብኝትና ምሳ ማብላት መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡