ኢኢግልድ ከ2.7 ቢሊዮን ብር በላይ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶችን አቀረበ
Training on procurement performance guidelines and change management has been given
10/11/2025
EIIDE's first quarter performance was announced as successful.
20/10/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award
10/10/2025
Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy
25/09/2025
EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits
23/09/2025
EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day
09/09/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025
EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025
EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025
Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
Financial and Audit Report
25/10/2023
Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE
26/12/2024
Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction
02/12/2024
EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year
23/10/2024
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding
23/10/2024
A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs
14/10/2024
Congratulations !!
11/10/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በ2013 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከብር 2.7 ቢሊዮን በላይ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶችን ለአምራች ኢንዱስትሪዎችና ለተጠቃሚው ህብረተሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ፡፡
የድርጅቱ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም እንደመለከተው ድርጅቱ ብር 322 ሚሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ለአምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲሁም ብር 2.4 ቢሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ውጤቶችን ለተጠቃሚ የህብረተሰቡ ክፍሎች አሰራጭቷል፡፡
ኢኢግልድ ከኢንዱስትሪ ግብዓቶች ጋር በተያያዘ በጨርቃጨርቅና በአልባሳት፣ በቆዳ፣ በኢንዱስትሪ ጨው፣ በአግሮፕሮሰሲንግና በኮንስትራክሽን ግብዓቶች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ሰርቷል፡፡
በዚህም መሠረት በጨርቃጨርቅ ከብር 14 ቢሊዮን በላይ፣ በቆዳ ዘርፍ ብር 526 ሺህ፣ በኢንዱስትሪ ጨው 22.44 ሚሊዮን፣ በአግሮፕሮሰሲንግ ዘርፍ ብር 48 ሚሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ለማቅረብ ተችሏል፡፡
በተያያዘም ኢኢግልድ በመንግስት ከተሰጠው አምራች ኢንዱስትሪዎችን የመደገፍ ቁልፍ ስራ በተጨማሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያመርቷቸውን የኢንዱስትሪ ውጤቶች በመረከብ በተመጣጣኝ ዋጋ ያሰራጨ ሲሆን በያዝነው በጀት ዘመት ዘጠኝ ወራት ብር 2.4 ቢሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ውጤቶችን አቅርቧል፡፡
በኢንዱስትሪ ውጤቶች ከተቀፉት ምርቶች መካከል ብር 1.4 ቢሊዮን የምግብ ዘይት፣ ብር 891 ሚሊዮን ስኳር፣ ብር 64 ሚሊዮን የሚያወጡ የጨርቃጨርቅ ምርቶች፤ከብር 14 ሚሊዮን በላይ የሽያጭ መመዝገቢያ ማሽንና ሌሎችም ምርቶች በማቅረብ በበጀት ዓመቱ የሚታየውን የመሠረታዊ ሸቀጦች ዋጋ ንረትና የምርቶች አቅርቦት ችግሮችን ለማርገብ ትኩረት ተሠጥቶ ተሰርቷል፡፡
ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ በሙሉ አቅሙ የግዢ እቅዱን ለመፈጸም እንዳይችል የተለያዩ ተግዳሮቶች ያጋጠሙት እንደሆነ ሪፖርቱ ያመለከተ ሲሆን የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት ችግር፣ ለግብዓቶች ግዢ ተደጋጋሚ ጨረታ ቢወጣም ተሳታፊ አለመኖር፣ የአቅራቢዎች የስምምነት ውል አለማክበር እና ከኢንዱስትሪ ጨው አቅራቢዎች ጋር ያለውን ችግር አለመፈታት በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
