ለዱብቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የመጋዘን ኃላፊ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን የጽሑፍ ፈተና ውጤት ማሳወቅ
07/06/2026
- 07/11/2026 |
ለኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የመጋዘን ኃላፊ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን የጽሑፍ ፈተና ውጤት ማሳወቅ
07/06/2026
- 07/11/2026 |
በደረጃ 6 ሲኒየር ሴክሬታሪ የሥራ መደብ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን የጽሑፍ ፈተና ውጤት ማሳወቅ
07/06/2026
- 07/11/2026 |

                                                                 

                                    

                                                                                                                                       ቀን፡- ሐምሌ 1 07/2018

ለኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የመጋዘን ኃላፊ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ  የተመዘገቡ አመልካቾችን የጽሑፍ ፈተና ውጤት ማሳወቅ

    በሰሜን(ደብረማርቆስ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለኮምቦልቻ ደረጃ 1 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ  አንድ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በሪፖርተር ጋዜጣ ግንቦት 16/2018 ዓ.ም በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ተወዳዳሪዎች የጹሑፍ ፈተና ወስደው ያገኙት ውጤት እንደሚከተለው የቀረበ መሆኑን እየገለጽን፤ቃለ መጠይቅ አርብ ሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ›ም ጠዋት 3፡00 ስለሚሰጥ በሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡

ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡- 

ተራ ቁ.

የአመልካቾች ስም

የጹሑፍ ፈተና ከ 70%

ጀማነሽ ጋረድ ሽዋፈራው

56.8

ሰዓዳ ካሰው በላይ

43.7

ፋንታው ደሳለኝ ባዩ

43.5

ታምራለች አለማየሁ መኮንን

26.3/70 ፤ውጤትዎ ከግማሽ በታች በመሆኑ ከውድድር ውጪ ሆነዋል ፡፡

ይታያል ደሳለኝ

34.8/70፤ ውጤትዎ ከግማሽ በታች በመሆኑ ከውድድር ውጪ ሆነዋል ፡፡

ኢክራም አሊ

34.8/70፤ውጤትዎ ከግማሽ በታች በመሆኑ ከውድድር ውጪ ሆነዋል ፡፡

 

                                            ድርጅቱ

 

  

                                            ድርጅቱ

Apply For Tender Document