Financial and Audit Report 2023/24

25/03/2026

Financial and Audit Report 2022/23

25/03/2026

ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

16/03/2026

ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

09/03/2026

በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ

27/01/2026

በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ

10/11/2025

የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

20/10/2025

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

10/10/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ

25/09/2025

የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ

23/09/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ

09/09/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ

21/04/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ

17/03/2025

የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

17/03/2025

በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

ማስታወቂያ

25/10/2023

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ

26/12/2024

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 66 results.

የአመራሮችና የባለሙያዎች ቅንጅትና የስራ ትጋት ለድርጅቱን አፈጻጸም ውጤታማነት ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ

አመራሮችና ባለሙያዎች ድርጅቱ ያቀዳቸውን ግቦች ውጤታማ ለማድረግ በቅንጅትና በትጋት ሊሰሩ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ ክብርት ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ከጥር 4 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት በቢሾፍቱ ከተማ የድርጅቱ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማጠናቀቂያ ላይ አስታወቁ፡፡

አያይዘውም ድርጅቱ በንግዱ ዘርፍ ያለውን የረጅም ዓመት ተሳትፎ የካበተ የአመራሮችና የባለሙያዎች ልምድና አቅም እንዲሁም በመላ አገሪቱ የሚገኙ ከ80 በላይ የሽያጭ ቅርንጫፎቻችንን ተደራሽነት በማቀናጀት አጥጋቢ ውጤት ማምጣት እንደሚቻልም አሳስበዋል፡፡

በተለይም ድርጅቱ የተሰማራበትን አምራች ኢንዱስትሪዎችን በግብዓት አቅርቦት የመደገፍና በሸቀጦች አቅርቦት ገበያውን ለማረጋጋት እየሰራ ካለው ተግባራት አንጻር መንግስት ለድርጅቱ እየሰጠ ያለውን የሥራ ማስፈጻሚያ ካፒታል ድጋፍ እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም የድርጅቱ አመራሮችና ባለሙያዎች ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ በግምገማው ማጠናቀቂያ ላይ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ባመላከቱበት ወቅት ተገልጿል፡፡

የድርጅቱ የበላይና መካከለኛ አመራሮች እንዲሁም የቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች ለሶስት ቀናት የውይይትና የግምገማ መድረክ በኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶች ግዢ፣ ሽያጭ፣አቅርቦትና ስርጭት አፈጻጸም፣ የድርጅቱን አሠራር ለማዘመን እየተተገበሩ የሚገኙ ቴክኖሎጂዎች ትግበራና ተግዳሮቶች፣ የገበያ ጥናትና የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ፣ የድርጅቱ ሀብትና ንብረት አስተዳደር ፣ እንዲሁም ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገባ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ተደርጎ ውይይት ግምገማ ተካሂዶ የጋራ መግብብት ላይ ተደርሷል፡፡