የአመራሮችና የባለሙያዎች ቅንጅትና የስራ ትጋት ለድርጅቱን አፈጻጸም ውጤታማነት ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ
Financial and Audit Report 2023/24
25/03/2026
Financial and Audit Report 2022/23
25/03/2026
ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
16/03/2026
ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ
09/03/2026
በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ
27/01/2026
በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ
10/11/2025
የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
20/10/2025
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ
10/10/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ
25/09/2025
የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ
23/09/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ
09/09/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ
21/04/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ
17/03/2025
የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ
17/03/2025
በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
ማስታወቂያ
25/10/2023
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ
26/12/2024
አመራሮችና ባለሙያዎች ድርጅቱ ያቀዳቸውን ግቦች ውጤታማ ለማድረግ በቅንጅትና በትጋት ሊሰሩ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ ክብርት ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ከጥር 4 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት በቢሾፍቱ ከተማ የድርጅቱ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማጠናቀቂያ ላይ አስታወቁ፡፡
አያይዘውም ድርጅቱ በንግዱ ዘርፍ ያለውን የረጅም ዓመት ተሳትፎ የካበተ የአመራሮችና የባለሙያዎች ልምድና አቅም እንዲሁም በመላ አገሪቱ የሚገኙ ከ80 በላይ የሽያጭ ቅርንጫፎቻችንን ተደራሽነት በማቀናጀት አጥጋቢ ውጤት ማምጣት እንደሚቻልም አሳስበዋል፡፡
በተለይም ድርጅቱ የተሰማራበትን አምራች ኢንዱስትሪዎችን በግብዓት አቅርቦት የመደገፍና በሸቀጦች አቅርቦት ገበያውን ለማረጋጋት እየሰራ ካለው ተግባራት አንጻር መንግስት ለድርጅቱ እየሰጠ ያለውን የሥራ ማስፈጻሚያ ካፒታል ድጋፍ እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም የድርጅቱ አመራሮችና ባለሙያዎች ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ በግምገማው ማጠናቀቂያ ላይ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ባመላከቱበት ወቅት ተገልጿል፡፡
የድርጅቱ የበላይና መካከለኛ አመራሮች እንዲሁም የቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች ለሶስት ቀናት የውይይትና የግምገማ መድረክ በኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶች ግዢ፣ ሽያጭ፣አቅርቦትና ስርጭት አፈጻጸም፣ የድርጅቱን አሠራር ለማዘመን እየተተገበሩ የሚገኙ ቴክኖሎጂዎች ትግበራና ተግዳሮቶች፣ የገበያ ጥናትና የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ፣ የድርጅቱ ሀብትና ንብረት አስተዳደር ፣ እንዲሁም ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገባ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ተደርጎ ውይይት ግምገማ ተካሂዶ የጋራ መግብብት ላይ ተደርሷል፡፡





