Financial and Audit Report 2023/24

25/03/2026

Financial and Audit Report 2022/23

25/03/2026

ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

16/03/2026

ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

09/03/2026

በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ

27/01/2026

በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ

10/11/2025

የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

20/10/2025

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

10/10/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ

25/09/2025

የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ

23/09/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ

09/09/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ

21/04/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ

17/03/2025

የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

17/03/2025

በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

ማስታወቂያ

25/10/2023

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ

26/12/2024

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 66 results.

የማዕከላዊና የምዕራብ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች አስር ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና 2017 የኮርፖሬት ዕቅድ ግምገማ ተካሄደ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የማዕከላዊና የምዕራብ ዲስትሪክት /ቤቶች አስር ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና 2017 የኮርፖሬት ዕቅድ አንዲሁም የዲስትሪክትና የቅርንጫፎች መወዳደሪያ ረቂቅ ሠነድ ላይ የዲስትሪክቶችና የቅርንጫፍ /ቤቶች ሀላፊዎች እንዲሁም የድርጅቱ የበላይና መካከለኛ አመራሮችና የቡድን መሪዎች ከግንቦት 10-11/2016 . በአዳማ ከተማ ተካሄደ።

የእንኳን ደህና መጣችሁና የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት / የሺመቤት ነጋሽ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንደገለጹት የሚመለከታቸው አካላትን ባሳተፈ መልኩ እቅድና ዕቅድ አፈጻጸምን በጋራ በመገምገም ቀጣይ ተግባራትን ማከናወን ድርጅቱ ያቀዳቸውንና በመንግሰት የተሰጠውን ተግባርና ሃላፊነት ውጤታማ እንደሚያደርግ አመልክተው የውይይቱም ተሳታፊዎች በዚህ ልክ አቅደው ሊንቀሳቀሱ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡

በሁለቱ ቀናት የውይይት መድረኩ የኮርፖሬት 2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸምና 2017 ዕቅድ በስትራቴጂክ እቅድ ዝግጅትና ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ፈጠነ ወርቁ እንዲሁም የዲስትሪክትና የቅርንጫፎች መወዳደሪያ ስታንዳርድ ረቂቅ ሠነድ በድርጅቱ የግብዓቶች አቅርቦት ባለሙያ በአቶ ደምስ ቀርበዋል፡፡

በቀረቡት ሪፖርቶችና ሠነዶች ላይ በስፋት ውይይት የተካሄደ ሲሆን በድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ / የሺመቤት ነጋሽ በቀጣይ ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገቡ ተግባራት ዙሪያም አቅጣጫ ሰጥተዋል።