ኢኢግልድ የ4.2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አበረከተ
ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ
21/05/2026
ድርጅቱ ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ ለማሳካትና በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።
16/03/2026
Financial and Audit Report 2023/24
25/03/2026
Financial and Audit Report 2022/23
25/03/2026
ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
16/03/2026
ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ
09/03/2026
በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ
27/01/2026
በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ
10/11/2025
የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
20/10/2025
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ
10/10/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ
25/09/2025
የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ
23/09/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ
09/09/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ
21/04/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ
17/03/2025
የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ
17/03/2025
በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ብር 4.2 ሚሊዮን የሚያወጣ የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በድጋፍ አበረከተ፡፡
ድጋፉን ያበረከቱት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ድጋፉን ባበረከቱበት ወቅት እንደገለጹት በያዝነው በጀት ዓመትም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በኩል 4.2 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ 77143 እሽግ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በኩል ለሚመለከታቸው የህብረተሰብ አካላት ድጋፍ እንደተሰጠ ወ/ሮ የሺመቤት ገልጸዋል፡፡
በቀጣይነትም ድጋፉ እንደሚቀጥል የገለጹት ወ/ሮ የሺመቤት ድርጅቱ ማህበራዊ ግዴታውን ለመወጣት ባለፉት ጥቂት ዓመታት 19.6 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ያደረገ እንደሆነ አመልክተው ድጋፉም በሀገራችን በተለያዩ ምክንያቶች ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን እንዲሁም የመኖሪያ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የተደረገ ድጋፍ እነደሆነ ገልጸዋል፡፡
ድጋፉን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ ሃለፊ ወ/ሮ ወይንሸት ዘርይሁን እንደገለጹት ቢሮው የተቋቋመበት ዋና ዓላማ አንዱ የከተማውን ሴት ተማሪዎች፣ ሴት አካል ጉዳተኞች አረጋዊያንን ማህበራዊ አገልግሎታቸውን እና የስርዓተ ጾታ እኩልነትን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
አያይዘውም የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በድጋፍ የበረከተው ሞዴስ በከተማችን ይህንን ባለማግኘት ከትምህርታቸው የሚስተጓጎሉ ወጣት ሴት እህቶቻችንን በእጅጉ የሚረዳ እንደሆነ አመልክተው በድጋፍ የተገኘውን የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለሚመለከታቸው ተቋማትና የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዲከፋፈል የሚደረግ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም መሠረት ድጋፉን የሚረከቡት ተቋማትና ማህበራት ተወካዮች በስፍራው ተገኝተው ርክክብ አካሂደዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ብር 4.2 ሚሊዮን የሚያወጣ የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በድጋፍ አበረከተ፡፡
ድጋፉን ያበረከቱት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ድጋፉን ባበረከቱበት ወቅት እንደገለጹት በያዝነው በጀት ዓመትም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በኩል 4.2 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ 77143 እሽግ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በኩል ለሚመለከታቸው የህብረተሰብ አካላት ድጋፍ እንደተሰጠ ወ/ሮ የሺመቤት ገልጸዋል፡፡
በቀጣይነትም ድጋፉ እንደሚቀጥል የገለጹት ወ/ሮ የሺመቤት ድርጅቱ ማህበራዊ ግዴታውን ለመወጣት ባለፉት ጥቂት ዓመታት 19.6 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ያደረገ እንደሆነ አመልክተው ድጋፉም በሀገራችን በተለያዩ ምክንያቶች ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን እንዲሁም የመኖሪያ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የተደረገ ድጋፍ እነደሆነ ገልጸዋል፡፡
ድጋፉን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ ሃለፊ ወ/ሮ ወይንሸት ዘርይሁን እንደገለጹት ቢሮው የተቋቋመበት ዋና ዓላማ አንዱ የከተማውን ሴት ተማሪዎች፣ ሴት አካል ጉዳተኞች አረጋዊያንን ማህበራዊ አገልግሎታቸውን እና የስርዓተ ጾታ እኩልነትን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
አያይዘውም የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በድጋፍ የበረከተው ሞዴስ በከተማችን ይህንን ባለማግኘት ከትምህርታቸው የሚስተጓጎሉ ወጣት ሴት እህቶቻችንን በእጅጉ የሚረዳ እንደሆነ አመልክተው በድጋፍ የተገኘውን የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለሚመለከታቸው ተቋማትና የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዲከፋፈል የሚደረግ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም መሠረት ድጋፉን የሚረከቡት ተቋማትና ማህበራት ተወካዮች በስፍራው ተገኝተው ርክክብ አካሂደዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ብር 4.2 ሚሊዮን የሚያወጣ የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በድጋፍ አበረከተ፡፡
ድጋፉን ያበረከቱት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ድጋፉን ባበረከቱበት ወቅት እንደገለጹት በያዝነው በጀት ዓመትም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በኩል 4.2 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ 77143 እሽግ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በኩል ለሚመለከታቸው የህብረተሰብ አካላት ድጋፍ እንደተሰጠ ወ/ሮ የሺመቤት ገልጸዋል፡፡
በቀጣይነትም ድጋፉ እንደሚቀጥል የገለጹት ወ/ሮ የሺመቤት ድርጅቱ ማህበራዊ ግዴታውን ለመወጣት ባለፉት ጥቂት ዓመታት 19.6 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ያደረገ እንደሆነ አመልክተው ድጋፉም በሀገራችን በተለያዩ ምክንያቶች ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን እንዲሁም የመኖሪያ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የተደረገ ድጋፍ እነደሆነ ገልጸዋል፡፡
ድጋፉን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ ሃለፊ ወ/ሮ ወይንሸት ዘርይሁን እንደገለጹት ቢሮው የተቋቋመበት ዋና ዓላማ አንዱ የከተማውን ሴት ተማሪዎች፣ ሴት አካል ጉዳተኞች አረጋዊያንን ማህበራዊ አገልግሎታቸውን እና የስርዓተ ጾታ እኩልነትን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
አያይዘውም የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በድጋፍ የበረከተው ሞዴስ በከተማችን ይህንን ባለማግኘት ከትምህርታቸው የሚስተጓጎሉ ወጣት ሴት እህቶቻችንን በእጅጉ የሚረዳ እንደሆነ አመልክተው በድጋፍ የተገኘውን የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለሚመለከታቸው ተቋማትና የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዲከፋፈል የሚደረግ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም መሠረት ድጋፉን የሚረከቡት ተቋማትና ማህበራት ተወካዮች በስፍራው ተገኝተው ርክክብ አካሂደዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ብር 4.2 ሚሊዮን የሚያወጣ የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በድጋፍ አበረከተ፡፡
ድጋፉን ያበረከቱት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ድጋፉን ባበረከቱበት ወቅት እንደገለጹት በያዝነው በጀት ዓመትም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በኩል 4.2 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ 77143 እሽግ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በኩል ለሚመለከታቸው የህብረተሰብ አካላት ድጋፍ እንደተሰጠ ወ/ሮ የሺመቤት ገልጸዋል፡፡
በቀጣይነትም ድጋፉ እንደሚቀጥል የገለጹት ወ/ሮ የሺመቤት ድርጅቱ ማህበራዊ ግዴታውን ለመወጣት ባለፉት ጥቂት ዓመታት 19.6 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ያደረገ እንደሆነ አመልክተው ድጋፉም በሀገራችን በተለያዩ ምክንያቶች ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን እንዲሁም የመኖሪያ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የተደረገ ድጋፍ እነደሆነ ገልጸዋል፡፡
ድጋፉን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ ሃለፊ ወ/ሮ ወይንሸት ዘርይሁን እንደገለጹት ቢሮው የተቋቋመበት ዋና ዓላማ አንዱ የከተማውን ሴት ተማሪዎች፣ ሴት አካል ጉዳተኞች አረጋዊያንን ማህበራዊ አገልግሎታቸውን እና የስርዓተ ጾታ እኩልነትን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
አያይዘውም የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በድጋፍ የበረከተው ሞዴስ በከተማችን ይህንን ባለማግኘት ከትምህርታቸው የሚስተጓጎሉ ወጣት ሴት እህቶቻችንን በእጅጉ የሚረዳ እንደሆነ አመልክተው በድጋፍ የተገኘውን የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለሚመለከታቸው ተቋማትና የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዲከፋፈል የሚደረግ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም መሠረት ድጋፉን የሚረከቡት ተቋማትና ማህበራት ተወካዮች በስፍራው ተገኝተው ርክክብ አካሂደዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ብር 4.2 ሚሊዮን የሚያወጣ የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በድጋፍ አበረከተ፡፡
ድጋፉን ያበረከቱት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ድጋፉን ባበረከቱበት ወቅት እንደገለጹት በያዝነው በጀት ዓመትም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በኩል 4.2 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ 77143 እሽግ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በኩል ለሚመለከታቸው የህብረተሰብ አካላት ድጋፍ እንደተሰጠ ወ/ሮ የሺመቤት ገልጸዋል፡፡
በቀጣይነትም ድጋፉ እንደሚቀጥል የገለጹት ወ/ሮ የሺመቤት ድርጅቱ ማህበራዊ ግዴታውን ለመወጣት ባለፉት ጥቂት ዓመታት 19.6 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ያደረገ እንደሆነ አመልክተው ድጋፉም በሀገራችን በተለያዩ ምክንያቶች ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን እንዲሁም የመኖሪያ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የተደረገ ድጋፍ እነደሆነ ገልጸዋል፡፡
ድጋፉን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ ሃለፊ ወ/ሮ ወይንሸት ዘርይሁን እንደገለጹት ቢሮው የተቋቋመበት ዋና ዓላማ አንዱ የከተማውን ሴት ተማሪዎች፣ ሴት አካል ጉዳተኞች አረጋዊያንን ማህበራዊ አገልግሎታቸውን እና የስርዓተ ጾታ እኩልነትን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
አያይዘውም የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በድጋፍ የበረከተው ሞዴስ በከተማችን ይህንን ባለማግኘት ከትምህርታቸው የሚስተጓጎሉ ወጣት ሴት እህቶቻችንን በእጅጉ የሚረዳ እንደሆነ አመልክተው በድጋፍ የተገኘውን የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለሚመለከታቸው ተቋማትና የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዲከፋፈል የሚደረግ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም መሠረት ድጋፉን የሚረከቡት ተቋማትና ማህበራት ተወካዮች በስፍራው ተገኝተው ርክክብ አካሂደዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ብር 4.2 ሚሊዮን የሚያወጣ የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በድጋፍ አበረከተ፡፡
ድጋፉን ያበረከቱት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ድጋፉን ባበረከቱበት ወቅት እንደገለጹት በያዝነው በጀት ዓመትም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በኩል 4.2 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ 77143 እሽግ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ በኩል ለሚመለከታቸው የህብረተሰብ አካላት ድጋፍ እንደተሰጠ ወ/ሮ የሺመቤት ገልጸዋል፡፡
በቀጣይነትም ድጋፉ እንደሚቀጥል የገለጹት ወ/ሮ የሺመቤት ድርጅቱ ማህበራዊ ግዴታውን ለመወጣት ባለፉት ጥቂት ዓመታት 19.6 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ያደረገ እንደሆነ አመልክተው ድጋፉም በሀገራችን በተለያዩ ምክንያቶች ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን እንዲሁም የመኖሪያ ቤቶቻቸው ለፈረሱባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የተደረገ ድጋፍ እነደሆነ ገልጸዋል፡፡
ድጋፉን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕጻናትና ማህበራዊ ቢሮ ሃለፊ ወ/ሮ ወይንሸት ዘርይሁን እንደገለጹት ቢሮው የተቋቋመበት ዋና ዓላማ አንዱ የከተማውን ሴት ተማሪዎች፣ ሴት አካል ጉዳተኞች አረጋዊያንን ማህበራዊ አገልግሎታቸውን እና የስርዓተ ጾታ እኩልነትን ማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
አያይዘውም የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በድጋፍ የበረከተው ሞዴስ በከተማችን ይህንን ባለማግኘት ከትምህርታቸው የሚስተጓጎሉ ወጣት ሴት እህቶቻችንን በእጅጉ የሚረዳ እንደሆነ አመልክተው በድጋፍ የተገኘውን የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያ ሞዴስ ለሚመለከታቸው ተቋማትና የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዲከፋፈል የሚደረግ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም መሠረት ድጋፉን የሚረከቡት ተቋማትና ማህበራት ተወካዮች በስፍራው ተገኝተው ርክክብ አካሂደዋል፡፡



