የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር 2000 ችግኞችን ተከለ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኢኢግልድ ጉብኝት አካሄዱ
29/01/2024
የአመራሮችና የባለሙያዎች ቅንጅትና የስራ ትጋት ለድርጅቱን አፈጻጸም ውጤታማነት ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ
17/01/2024
ማስታወቂያ
27/11/2023
የምግብ ዘይት በቫይታሚን ለማበልጸግ የሚያስፈልገውን የፕሪሚክስ አቅርቦትን አስመልክቶ የወጣ ማስታወቂያ
06/11/2023
ኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ገመገመ
06/11/2023
ማስታወቂያ
25/10/2023
ኢኢግልድ የ4.2 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አበረከተ
17/10/2023
ኢኢግልድ የ16.5 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ
14/09/2023
ኢኢግልድ የዲስትሪክቶችን የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ ዓመት ዕቅድ ግምገማ አካሄደ
23/08/2023
የኢኢግልድ ሥራ አመራር ቦርድ አባላት በግንባታ ላይ የሚገኙና ግንባታቸው የተጠናቀቁ ፕሮክቶችን ጎበኙ
31/07/2023
ኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አካሄዱ
27/07/2023
የኢኢግልድ ሴት ሠራተኞች ፎረም ተመሰረተ
20/07/2023
ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
11/04/2023
ኢኢግልድ ለ33 የድርጅቱ ባለሙያዎች የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ልማትና ትግበራ ስልጠና ሠጠ
23/03/2023
ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ ፕሮጀክቶች ግንባታ ገብኝት ተካሄደ
18/01/2023
አርአያነት ያለው ተግባር
14/09/2022
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፍጆታ ምርቶች መሸጫ ዋጋ
09/09/2022
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ በላቀ ሁኔታ ለመፈጸም ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቁ
29/08/2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ለአቅመ ደካሞች የቤት ዕድሳት የማስጀመር እና የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ አከናወኑ
07/08/2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በ9ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ በመሳተፍ ምርትና አገልግሎቱን አስተዋወቀ
09/02/2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የበላይና መካከለኛ ሃላፊዎች በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሰኔ 26 ቀን 2013 ዓም በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ባዘጋጀው “ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት” አገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሃግብር ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በችግኝ ተከላው መርሃግብር የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ተካ ገብረየስ፣ ሌሎችም የበላይና መካከለኛ አመራሮችና የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሰራተኞች እንዲሁም የተጠሪ ተቋማት አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡
በቀጣይም በተመሳሳይ መልኩ ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞቻቸውን በማስተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለውን ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ የችግኝ መርሃ ግብር ማካሄድ እንደሚጠበቅባቸው ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አሳስበዋል፡፡
በዕለቱ 2000 ችግኞች በኢንዱስትሪ ፓርኩ በተዘጋጀው ስፍራ ተተክለዋል፡፡
በመጨረሻም ችግኝ ተከላው እንደተጠናቀቀ ተሳታፊ ሚኒስትሮች፣ ሃላፊዎች እና ሠራተኞች በመቄዶንያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በመገኘት የጉብኝትና ምሳ ማብላት መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡