የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር 2000 ችግኞችን ተከለ
ድርጅቱ ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ ለማሳካትና በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።
16/03/2026
Financial and Audit Report 2023/24
25/03/2026
Financial and Audit Report 2022/23
25/03/2026
ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
16/03/2026
ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ
09/03/2026
በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ
27/01/2026
በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ
10/11/2025
የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ
20/10/2025
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ
10/10/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ
25/09/2025
የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ
23/09/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ
09/09/2025
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ
21/04/2025
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ
17/03/2025
የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ
17/03/2025
በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
ማስታወቂያ
25/10/2023
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የበላይና መካከለኛ ሃላፊዎች በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሰኔ 26 ቀን 2013 ዓም በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ባዘጋጀው “ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት” አገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሃግብር ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በችግኝ ተከላው መርሃግብር የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ተካ ገብረየስ፣ ሌሎችም የበላይና መካከለኛ አመራሮችና የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሰራተኞች እንዲሁም የተጠሪ ተቋማት አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡
በቀጣይም በተመሳሳይ መልኩ ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞቻቸውን በማስተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለውን ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ የችግኝ መርሃ ግብር ማካሄድ እንደሚጠበቅባቸው ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አሳስበዋል፡፡
በዕለቱ 2000 ችግኞች በኢንዱስትሪ ፓርኩ በተዘጋጀው ስፍራ ተተክለዋል፡፡
በመጨረሻም ችግኝ ተከላው እንደተጠናቀቀ ተሳታፊ ሚኒስትሮች፣ ሃላፊዎች እና ሠራተኞች በመቄዶንያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በመገኘት የጉብኝትና ምሳ ማብላት መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡
