Financial and Audit Report 2023/24

25/03/2026

Financial and Audit Report 2022/23

25/03/2026

ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

16/03/2026

ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

09/03/2026

በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ

27/01/2026

በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ

10/11/2025

የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

20/10/2025

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

10/10/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ

25/09/2025

የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ

23/09/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ

09/09/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ

21/04/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ

17/03/2025

የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

17/03/2025

በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

ማስታወቂያ

25/10/2023

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ

26/12/2024

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 66 results.

ኢኢግልድ ለመንግስትና የግል ድርጅቶች ሠራተኞች የስንዴ ዱቄት በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በገበያው ላይ የሚታየውን የሸቀጦች ዋጋ ንረትና የአቅርቦት ችግር ለማርገብ በመሠረታዊ የምግብ ምርቶች ላይ እየሰራ እንደሚገኝና በተለይም የስንዴ ዱቄትና የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ እያሰራጨ እንደሚገኝ የድርጅቱ ሽያጭ ዘርፍ ሚያዚያ 13 ቀን 2013 አስታወቀ፡፡ 

የድርጅቱ ሽያጭ ዘርፍ እንዳስታወቀው ኢኢግልድ ከአድአ ዱቄት ፋብሪካ ባለ 50፣ 25 እና 10 ኪሎ ግራም 1ኛ ደረጃ የስንዴ ዱቄት ተረክቦ በመጋዘኑ እንዲገባ ያደረገ ሲሆን በያዝነው ሳምንት በአዲስ አበባና በዙሪያዋ በሚገኙ ከተሞች በሚገኙ የድርጅቱ ቅርንጫፎች ምርቱን ለማሰራጨትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል፡፡

በተያያዘም በአዲስ አበባ ከሶማሌ ተራ፣ በርበሬ ተራና ጨው በረንዳ ቅርንጫፎች በስተቀር በስምንት የድርጅቱ ቅርንጫፎች ለህብረተሰቡ የስንዴ ዱቄት ሽያጭ ይከናወናል፡፡

በተጨማሪም በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የመንግስትና የግል ድርጅቶች የሰራተኞቻቸውን ዝርዝር በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ደብዳቤያቸውን በማቅረብ ግዢ መፈጸም እንደሚችሉ ተገልጷል፡፡

ባለፉት ሶስት ወራት በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ በርካታ የመንግስትና የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ባለ 5 ሊትር ፈሳሽ የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ህብረተሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን መደረጉ ይታወሳል፡፡ 

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በአገራችን በተለይም በመሠረታዊ ሸቀጦች ላይ የሚታየውን የዋጋ ንረት ለማርገብና የአቅርቦት ችግር ለመቅረፍ እየሠራ የሚገኝ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው፡፡