ኢኢግልድ የትምህርት መሣሪያዎች ድጋፍና የመማሪያ ክፍሎችን ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠ

11/08/2026

ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ Duplicate 2

21/05/2026

ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ

21/05/2026

ድርጅቱ ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ ለማሳካትና በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።

16/03/2026

Financial and Audit Report 2023/24

25/03/2026

Financial and Audit Report 2022/23

25/03/2026

ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

16/03/2026

ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

09/03/2026

በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ

27/01/2026

በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ

10/11/2025

የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

20/10/2025

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

10/10/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ

25/09/2025

የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ

23/09/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ

09/09/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ

21/04/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ

17/03/2025

የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

17/03/2025

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 70 results.

ኢኢግልድ የትምህርት መሣሪያዎች ድጋፍና የመማሪያ ክፍሎችን ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምዕራብ ሐረርጌ ዞን ጡሎ ወረዳ ሒርና ከተማ ለሚገኘው በከልቸ በሪ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት አምስት የመማሪያ ክፍሎች ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠ፡፡ በተጨማሪም የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ ደብተሮችና የተማሪዎች ቦርሳ ድጋፍ ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ.ም አደረገ፡፡

በድጋፍ አሰጣጥ ሥነ ስርዓቱ ላይ በኢኢግልድ ተ/ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ደዊት አዳነ የተመራ የድርጅቱ ሥራ አመራር አባላት፤ የምዕራብ ሐረርጌ ዞንና የጡሎ ወረዳ አስተዳደ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሒርና ከተማ አስተዳደር አካላት፣ የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤትና የትምህርት ቤቱ ሃላፊዎችና መምህራንን ጨምሮ ተማሪዎችና ወላጆች ተገኝተዋል፡፡

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ማህበራዊ ግዴታውን ለመወጣት በተለያየ መልኩ የገንዘብ፣ የቁሳቁስ፣ የመማሪያ ክፍሎችና የመኖሪያ ቤቶችን በመገንባት ለማህበረሰባችን ድጋፍ እያበረከተ የሚገኝ ሲሆን ለአብነትም በወላይታ ያረጁ የአቅመ ደካማ ዜጎች ቤቶችን ገንብቶ በማስረከብ ፣ በኢዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ያረጁ የመማሪያ ክፍሎችን አዲስ መልክ በመገንባትና በአፋር ክልል በተፈጥሮ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን ለመታደግ ድጋፍ ከማድረጉም በሻገር የማህበረሰባችንን ችግሮች ለመቅረፍ ማሕበራዊ ግዴታውን ለመወጣት በትኩረት እየሰራ ይገኛል፡፡