ኢኢግልድ ለመንግስትና የግል ድርጅቶች ሠራተኞች የስንዴ ዱቄት በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ
Training on procurement performance guidelines and change management has been given
10/11/2025
EIIDE's first quarter performance was announced as successful.
20/10/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award
10/10/2025
Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy
25/09/2025
EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits
23/09/2025
EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day
09/09/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025
EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025
EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025
Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
Financial and Audit Report
25/10/2023
Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE
26/12/2024
Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction
02/12/2024
EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year
23/10/2024
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding
23/10/2024
A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs
14/10/2024
Congratulations !!
11/10/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በገበያው ላይ የሚታየውን የሸቀጦች ዋጋ ንረትና የአቅርቦት ችግር ለማርገብ በመሠረታዊ የምግብ ምርቶች ላይ እየሰራ እንደሚገኝና በተለይም የስንዴ ዱቄትና የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ እያሰራጨ እንደሚገኝ የድርጅቱ ሽያጭ ዘርፍ ሚያዚያ 13 ቀን 2013 አስታወቀ፡፡
የድርጅቱ ሽያጭ ዘርፍ እንዳስታወቀው ኢኢግልድ ከአድአ ዱቄት ፋብሪካ ባለ 50፣ 25 እና 10 ኪሎ ግራም 1ኛ ደረጃ የስንዴ ዱቄት ተረክቦ በመጋዘኑ እንዲገባ ያደረገ ሲሆን በያዝነው ሳምንት በአዲስ አበባና በዙሪያዋ በሚገኙ ከተሞች በሚገኙ የድርጅቱ ቅርንጫፎች ምርቱን ለማሰራጨትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል፡፡
በተያያዘም በአዲስ አበባ ከሶማሌ ተራ፣ በርበሬ ተራና ጨው በረንዳ ቅርንጫፎች በስተቀር በስምንት የድርጅቱ ቅርንጫፎች ለህብረተሰቡ የስንዴ ዱቄት ሽያጭ ይከናወናል፡፡
በተጨማሪም በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የመንግስትና የግል ድርጅቶች የሰራተኞቻቸውን ዝርዝር በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ደብዳቤያቸውን በማቅረብ ግዢ መፈጸም እንደሚችሉ ተገልጷል፡፡
ባለፉት ሶስት ወራት በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ በርካታ የመንግስትና የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ባለ 5 ሊትር ፈሳሽ የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ህብረተሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን መደረጉ ይታወሳል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በአገራችን በተለይም በመሠረታዊ ሸቀጦች ላይ የሚታየውን የዋጋ ንረት ለማርገብና የአቅርቦት ችግር ለመቅረፍ እየሠራ የሚገኝ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው፡፡