የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
admin eiide
Modified 3 Months ago.
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ታህሳስ 23 ቀን 2016 ዓ.ም
ተ.ቁ. | የሥራ መደቡ መጠሪያ | ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ | ብዛት | የሥራ ቦታ | ደመወዝ |
---|---|---|---|---|---|
1 | ጥበቃ ሠራተኛ | 8ኛ ክፍል እና መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና የወሰደ | 41 | ለአዲስ አበባ ቅ/ፎች | 0 |
ማሳሰቢያ፡-
. ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
. ለምዝገባ ሲመጡ ማንነትን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘው መምጣት ይኖርቦዎታል፡፡
. ከዚህ በላይ በተጠየቀው መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በመያያዝ በግንባር ቀርቦ መመዝገብ
የሚቻል መሆኑን እየገለጽን፣ እንዲሁም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረ ገጽ Tender-Job Vacancy እና በአካል ቀርቦ መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡-ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንፃ ፊት ለፊት የኢትዮጱያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት 1ኛ በር የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ
. ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0113 69 26 10 ወይም 0113 69 22 13