ኢኢግልድ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025

EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025

EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025

Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025

Financial and Audit Report
25/10/2023

Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE
26/12/2024

Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction
02/12/2024

EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year
23/10/2024

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding
23/10/2024

A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs
14/10/2024

Congratulations !!
11/10/2024

EIIDE awarded its management and employees for the successful performance of the 2023/24 fiscal year
26/08/2024

EIIDE became the highest awardee of the Abyssinian Industrial Award
22/07/2024

Managers and employees of the Public Enterprises Holding and Administration and responsible institutions conducted sapling planting
20/07/2024

EIIDE conducted Ten-month plan implementation and 2024/25 corporate plan review of central and western districts
20/05/2024

EIIDE Reviewed it's Strategic Plan and other operating manuals
13/05/2024

EIIDE is Reviewing it's Strategic Plan and other operating manuals
10/05/2024

EIIDE participated in 'Ethiopia Tamrt' Expo
09/05/2024

EIIDE participated in the 10th International Cooperatives Exhibition and Bazaar
15/02/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት በ2013 ጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና በ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ያዘጋጀው የውይይት መድረክ መስከረም 14 ቀን 2014 ዓ.ም በካፒታል ሆቴል ተካሄደ፡፡
በምክክር መድረኩ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታና የኢኢግልድ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተካ ገ/የስ እንዲሁም የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ የተገኙ ሲሆን በዝግጅቱም የ2013 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸምና የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ሪፖርት በአቶ ሰለሞን ግርሻ የኢኢግልድ ግዢ ዘርፍ ም/ዋና/ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም በኢኢግልድ እየተካሄዱ የሚገኙ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሽግግር ሥራዎች በአቶ ዮናስ ዘለቀ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ስራ አስፈጻሚ ቀርቦ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ተሳታፊ የነበሩ ባለድርሽ አካላት እንደገለጹት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት ባለፉት ሁለት አመታት ባከሄዳቸው የሪፎርም ስራዎች በርካታ አመርቂ ውጤቶችን ያስመዘገበ እንደሆነና የተጀመሩትም የለውጥ ስራዎች ድርጅቱን በአግባቡ አደራጅቶ የታለመለትን ግቦች እንዲያሳካ በአደረጃጀት፤ የአሰራር ስርዓቶችን በመትከል፤ በሰው ሃይል እና በሌሎችም ጉዳዮች የጠንካራ መሪዎች ተሳትፎ ውጤት እንደሆነ ተነስቷል፡፡
በቀጣይም በድርጅቱና በባለድርሻ አካላት መካከል ምቹ የሥራ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፤የድርጅቱ ስራ አመራር ቦርድ እና የድርጅቱ የበላይ አመራሮች በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታና የኢኢግልድ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተካ ገ/የስ እንዲሁም የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ አመልክተዋል፡፡