Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements

21/04/2025

EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.

17/03/2025

EIIDE conducted Eight-month plan performance review

17/03/2025

Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

Financial and Audit Report

25/10/2023

Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE

26/12/2024

Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction

02/12/2024

EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year

23/10/2024

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding

23/10/2024

A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs

14/10/2024

Congratulations !!

11/10/2024

EIIDE awarded its management and employees for the successful performance of the 2023/24 fiscal year

26/08/2024

EIIDE became the highest awardee of the Abyssinian Industrial Award

22/07/2024

Managers and employees of the Public Enterprises Holding and Administration and responsible institutions conducted sapling planting

20/07/2024

EIIDE conducted Ten-month plan implementation and 2024/25 corporate plan review of central and western districts

20/05/2024

EIIDE Reviewed it's Strategic Plan and other operating manuals

13/05/2024

EIIDE is Reviewing it's Strategic Plan and other operating manuals

10/05/2024

EIIDE participated in 'Ethiopia Tamrt' Expo

09/05/2024

EIIDE participated in the 10th International Cooperatives Exhibition and Bazaar

15/02/2024

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 53 results.

የኢኢግልድ አመራሮች በወረኢሉ ግንባር በመገኘት ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አበረከቱ::

  • የድርጅቱ አመራሮችና ሰራተኞች የአንድ ወር ደሞዛቸውን ብር 4.8 ሚሊዮን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ሰጥተዋል::           

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ለሶስተኛ ጊዜ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ እንዲሰጥ በመወሰን ገንዘቡን ደረቅ ስንቅና ሌሎች ድጋፎችን በማዘጋጀት ህዳር 21 ቀን 2014 ዓ.ም በወረኢሉ ግንባር በአካል በመገኘት በድጋፍ መልክ አቀረቡ፡፡

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች በዓይነት ያዘጋጁት ደረቅ ራሽኖች በሶ እና ብስኩት ሲሆን በተጨማሪም የታሸገ ውሃ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች በድጋፉ ተካትተዋል፡፡

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች በተሰባሰበው ብር 4.8 ሚሊዮን ብር ያዘጋጁትን ደረቅ ራሽኖች በማደራጀት በወረኢሉ ግንበር ያደረጉት ድጋፍ የመጀመሪያው ሲሆን በቀጣይም በተለያዩ የጦር ግንበሮች በአካል በመገኘት ለሠራዊቱ እንዲደርስ የማድረግ ስራዎች እንደሚሰሩ ታውቋል፡፡

የኢኢግልድ ዋና ስራ አሰፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ የተዘጋጀውን ድጋፍ ለመከላከያ ሰራዊት ተወካይ ባስረከቡበት ወቅት እንደገለጹት የተካሄደው የድጋፍ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ሲሆን አገራችን ተገዳ የገባችበት ጦርነት በድል እስኪጠናቀቅ የድርጅታችን አመራሮችና ሠራተኞች ድጋፋቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ሀገራችን የገጠሟትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች መነሻ በማድረግ አገራዊ ግዴታውን ለመወጣት በተለያዩ ጊዜያት የገንዘብና የዓይነት ድጋፎችን ማድረጉ ይታወቃል፡፡