የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት መርሃ ግብርን አካሄዱ

Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025

EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025

EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025

Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025

Financial and Audit Report
25/10/2023

Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE
26/12/2024

Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction
02/12/2024

EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year
23/10/2024

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding
23/10/2024

A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs
14/10/2024

Congratulations !!
11/10/2024

EIIDE awarded its management and employees for the successful performance of the 2023/24 fiscal year
26/08/2024

EIIDE became the highest awardee of the Abyssinian Industrial Award
22/07/2024

Managers and employees of the Public Enterprises Holding and Administration and responsible institutions conducted sapling planting
20/07/2024

EIIDE conducted Ten-month plan implementation and 2024/25 corporate plan review of central and western districts
20/05/2024

EIIDE Reviewed it's Strategic Plan and other operating manuals
13/05/2024

EIIDE is Reviewing it's Strategic Plan and other operating manuals
10/05/2024

EIIDE participated in 'Ethiopia Tamrt' Expo
09/05/2024

EIIDE participated in the 10th International Cooperatives Exhibition and Bazaar
15/02/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት በሚል በአገር አቀፍ ደረጃ የተካሄደውን መርሃ ግብር መስከረም 13 ቀን 2014 ዓ.ም በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ቅጥር ጊቢ አከሄዱ፡፡
ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ በስነስርዓቱ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ይህ የነጩ ፖስታ ጎርፍ ለነጩ ቤተመንግስት በሚል መርህ የተካሄደው መርሃ ግብር የአሜሪካ መንግስት በአገራችን የሰሜኑ ግዛት የተከፈተብንን ጥቀት መነሻ በማድረግ እየጣለ የሚገኘውን የኢኮኖሚና የፖለቲካ ተጽዕኖ ለመቃወምና እውነታውን ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማሳወቅ የተከናወነ መርሃ ግብር መሆኑን አመልክተዋል፡፡
አያይዘውም ይህ መርሃ ግብር ኢትዮጵያን ለማዳን መቼም፣ ምንጊዜም፣ በማንኛውም ሁኔታ ብለን እንደምንዘምተው ሁሉ ይህም የዘመቻው አንዱ አካል መሆኑን በመረዳት በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ አገራዊ ጥሪ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
በመርሃግብሩ በድርጅቱ ዋና መ/ቤት የሚገኙ ሠራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡