የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

መጋቢት 4 ቀን 2015 ዓ.ም
ተ.ቁ. የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብዛት የሥራ ቦታ ደመወዝ
1 የደረጃ አንድ የቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ደረጃ 16 በማርኬቲንግ፣ በፕሮኩርመንትና በሰፕላይ ማኔጂመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በቢዝነስ አድሚኒሰትሬሽን፣ በአካውንቲንግ፣ በኢንዱስትሪያል ማኔጅመንትና ኢንጅነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ በኤም.ኤ/በቢ.ኤ ድግሪ የተመረቀ/ች እና 8/10 አመት አግባብ ያለው ስራ ልምድ ከዚህ ውስጥ 3 አመት በኃላፊነት የሰራ/ች 3 ሐረር፣ ጋምቤላ፣ ጂግጅጋ 0
2 የደረጃ ሁለት የቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ደረጃ 15 በማርኬቲንግ፣ በፕሮኩርመንትና በሰፕላይ ማኔጂመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በቢዝነስ አድሚኒሰትሬሽን፣ በአካውንቲንግ፣ በኢንዱስትሪያል ማኔጅመንትና ኢንጅነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ በኤም.ኤ/በቢ.ኤ ድግሪ የተመረቀ/ች እና 7/9 አመት አግባብ ያለው ስራ ልምድ ከዚህ ውስጥ 2 አመት በኃላፊነት የሰራ/ች 8 ዳንግላ፣ ሆሳዕና፣ አለታወንዶ ፣ ቴፒ፣ አጋሮ፣ያቬሎ፣ ጎባ፣ ጂንካ 0

ማሳሰቢያ፡- 
   . የሥራ ልምድ የሚያዘው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ ከምረቃ በኋላ የተገኘ ቀጥታ አግባብነት ያለው ልምድ ብቻ ነው፡፡
   . ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ደመወዝ ፡- በድርጅቱ ስኬል መሠረት
   . ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
   . ከዚህ በላይ በተጠየቀው መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በድርጅቱ WWW.eiide.com.et  ድረገጽ Tender-Job Vacancy እና በአካል ቀርቦ መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡
    
                                    ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0113 69 26 10/0113 69 22 13 

Apply Here