News & Products
Training on procurement performance guidelines and change management has been given
10/11/2025
EIIDE's first quarter performance was announced as successful.
20/10/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award
10/10/2025
Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy
25/09/2025
EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits
23/09/2025
EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day
09/09/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025
EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025
EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025
Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
Financial and Audit Report
25/10/2023
Top management of Ethiopian Investment Holdings held a discussion and working visit with the management of EIIDE
26/12/2024
Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction
02/12/2024
EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year
23/10/2024
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding
23/10/2024
A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs
14/10/2024
Congratulations !!
11/10/2024
በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ
ለኢኢግልድ አመራሮችና ባለሙያዎች በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች በተለይም በከይዘንና በቢ ኤስ ሲ ላይ እንዲሁም በአዎንታዊ አመለካከት ላይ ለሁለት ቀናት በቢሾፍቱ ከተማ ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል።
በሁለተኛው ቀን የስልጠና መርሃ ግብር አቶ ዳዊት አዳነ የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ተወካይ በከይዘን፣ አቶ መህዲ ዑመር የለውጥ ሥራዎች ባለሙያ በቢ ኤስ ሲ(BSC) ትግበራ እና ወ/ሮ ዉድነሸ ክፍሌ የስነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ዳይሬክተር ከጸረ-ሙስና አሰራር ሥርዓት ጋር በተያያዘ ሥልጠና ሰጥተዋል፡፡
በሥልጠናው የተሳተፉ አመራሮችና ባለሙያዎች እንደገለፁት ለሁለት ቀናት የተሰጡት ሥልጠናዎች በሥራቸው ላይ ለሚጠበቀው ለውጥ፣ መሻሻልና ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው አመልክተው በድርጅቱ አፈጻጸም ውጤት የሚያመጡ የሥራ ዘርፎች ላይ ሥልጠናዎች ተዘጋጅተው ለሚመለከታቸው አመራሮችና ባለሙያዎች ቀጣይነት ባለው መልኩ አንዲሰጥ አስተያየታቸውን አቅርበዋል።
በሥልጠናው ማጠቃለያ ላይ የኢኢግልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወካይ አቶ ዳዊት አዳነ ድርጅቱ ገንዘብና ጊዜ መድቦ የዚህ ዓይነት ሥልጠና ለአመራሮችና ባለሙያዎች ሲያዘጋጅ፤ ከሥልጠናው የሚጠብቀው ውጤት እንዳለ አመልክተው የዚህ ሥልጠና ተሳታፊዎች በተመደቡበት የሥራ መስክ የሚጠበቅባቸውን ውጤት ማምጣትና የተቋሙን ተልእኮ ለማሳካት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል ።





