ኢኢግልድ ከ2.7 ቢሊዮን ብር በላይ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶችን አቀረበ
Members of the Standing Committee on Trade and Industry of the House of peoples Representatives visited EIIDE
29/01/2024
EIIDE conducted Six month Plan performance Evaluation
17/01/2024
Sales Announcement
27/11/2023
Announcement regarding the supply of premix needed to enrich cooking oil with vitamins
06/11/2023
EIIDE evaluates its first quarter plan performance at Elilly Hotel
06/11/2023
Notice
25/10/2023
EIIDE donated 4.2 million birr sanitary pad
17/10/2023
EIIDE offered 16.5 million liters of edible oil at a reasonable price
14/09/2023
EIIDE conducted an evaluation of the of the 2022/23 fiscal year plan and the next year's plan of the enterprise
23/08/2023
Members of the Management Board visited projects of EIIDE
31/07/2023
Managers and Employees of EIIDE Conducted Green Legacy
27/07/2023
EIIDE has launched a women's workers forum
20/07/2023
ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
11/04/2023
ኢኢግልድ ለ33 የድርጅቱ ባለሙያዎች የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ልማትና ትግበራ ስልጠና ሠጠ
23/03/2023
ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ ፕሮጀክቶች ግንባታ ገብኝት ተካሄደ
18/01/2023
አርአያነት ያለው ተግባር
14/09/2022
የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፍጆታ ምርቶች መሸጫ ዋጋ
09/09/2022
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ በላቀ ሁኔታ ለመፈጸም ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቁ
29/08/2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ለአቅመ ደካሞች የቤት ዕድሳት የማስጀመር እና የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ አከናወኑ
07/08/2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በ9ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ስራ ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ በመሳተፍ ምርትና አገልግሎቱን አስተዋወቀ
09/02/2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በ2013 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከብር 2.7 ቢሊዮን በላይ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶችን ለአምራች ኢንዱስትሪዎችና ለተጠቃሚው ህብረተሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ፡፡
የድርጅቱ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም እንደመለከተው ድርጅቱ ብር 322 ሚሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ለአምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲሁም ብር 2.4 ቢሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ውጤቶችን ለተጠቃሚ የህብረተሰቡ ክፍሎች አሰራጭቷል፡፡
ኢኢግልድ ከኢንዱስትሪ ግብዓቶች ጋር በተያያዘ በጨርቃጨርቅና በአልባሳት፣ በቆዳ፣ በኢንዱስትሪ ጨው፣ በአግሮፕሮሰሲንግና በኮንስትራክሽን ግብዓቶች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ሰርቷል፡፡
በዚህም መሠረት በጨርቃጨርቅ ከብር 14 ቢሊዮን በላይ፣ በቆዳ ዘርፍ ብር 526 ሺህ፣ በኢንዱስትሪ ጨው 22.44 ሚሊዮን፣ በአግሮፕሮሰሲንግ ዘርፍ ብር 48 ሚሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ለማቅረብ ተችሏል፡፡
በተያያዘም ኢኢግልድ በመንግስት ከተሰጠው አምራች ኢንዱስትሪዎችን የመደገፍ ቁልፍ ስራ በተጨማሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያመርቷቸውን የኢንዱስትሪ ውጤቶች በመረከብ በተመጣጣኝ ዋጋ ያሰራጨ ሲሆን በያዝነው በጀት ዘመት ዘጠኝ ወራት ብር 2.4 ቢሊዮን የሚያወጡ የኢንዱስትሪ ውጤቶችን አቅርቧል፡፡
በኢንዱስትሪ ውጤቶች ከተቀፉት ምርቶች መካከል ብር 1.4 ቢሊዮን የምግብ ዘይት፣ ብር 891 ሚሊዮን ስኳር፣ ብር 64 ሚሊዮን የሚያወጡ የጨርቃጨርቅ ምርቶች፤ከብር 14 ሚሊዮን በላይ የሽያጭ መመዝገቢያ ማሽንና ሌሎችም ምርቶች በማቅረብ በበጀት ዓመቱ የሚታየውን የመሠረታዊ ሸቀጦች ዋጋ ንረትና የምርቶች አቅርቦት ችግሮችን ለማርገብ ትኩረት ተሠጥቶ ተሰርቷል፡፡
ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ በሙሉ አቅሙ የግዢ እቅዱን ለመፈጸም እንዳይችል የተለያዩ ተግዳሮቶች ያጋጠሙት እንደሆነ ሪፖርቱ ያመለከተ ሲሆን የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት ችግር፣ ለግብዓቶች ግዢ ተደጋጋሚ ጨረታ ቢወጣም ተሳታፊ አለመኖር፣ የአቅራቢዎች የስምምነት ውል አለማክበር እና ከኢንዱስትሪ ጨው አቅራቢዎች ጋር ያለውን ችግር አለመፈታት በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡