Job Vacancy - HR
Created 02/05/24
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ዕሮብ ሚያዝያ 23 ቀን 2016 ዓ.ም
ተ.ቁ. | የሥራ መደቡ መጠሪያ | ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ | ብዛት | የሥራ ቦታ | ደመወዝ |
---|---|---|---|---|---|
1 | የከባድ ጭነት መኪና ከነተሳቢው ሾፌር : ደረጃ-10 | 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀና 5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ /ደረቅ 3/ 8 አመት አግባብነት ያለው ልምድ | 5 | ዋና መ/ቤት | 0 |
ማሳሰቢያ፡-
. የሥራ ልምድ የሚያዘው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ ከምረቃ በኋላ የተገኘ ቀጥታ አግባብነት ያለው ልምድ ብቻ ነው፡፡
. ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
. ከዚህ በላይ በተጠየቀው መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ
ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እንዲሁም የህይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በድርጅቱ
WWW.eiide.com.et ድረ ገጽ Tender-Job Vacancy እና በአካል ቀርቦ መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡
አድራሻ፡-ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንፃ ፊት ለፊት የኢትዮጱያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢኢግልድ)
ዋናው መ/ቤት1ኛ በር የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ . ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0113 69 26 10
ወይም 0113 69 22 13